“ተፈጥሮን መንከባከብ የነገዋን ኢትዮጵያ መንከባከብ ነው” ተማሪዎች
ባሕር ዳር: ጥር 8/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ሰቆጣ ወረዳ ቄባ ቀበሌ በጸመናቁ ተፋሰስ የተፈጥሮ ሃብት ልማት ሥራ ተጀምሯል። በተፈጥሮ ሃብት ልማት ሥራው የተገኙት የቄባ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የተፈጥሮ ሃብት...
“በተፈጥሮ ሃብት ልማት በዚህ ዓመት የተሻለ ውጤት ለማግኘት እየሠራን ነው” የዋግኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር
ሰቆጣ: ጥር 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የተፈጥሮ ሃብትን ማልማት ከድህነት ለመላቀቅ ወሳኝ ሚና ያለው መኾኑን የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ግብርና መምሪያ ኀላፊ አዲሡ ወልዴ ገልጸዋል። የተፈጥሮ ሃብት ልማት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በሰቆጣ ወረዳ 023...
“ ተናፋቂውን ጥምቀት፤ በታሪካዊቷ እመቤት”
ባሕር ዳር: ጥር 8/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ወራት ሄደው ዓመት እስኪተካ ድረስ ይጓጉለታል፤ ቸር አክርመን እያሉ ይሳሱለታል፤ ቀናትን ከሳምንታት፣ ሳምንታትን ከወራት ጋር እያስተካከሉ የጊዜውን መድረስ ይጠብቁታል፡፡ ቀናት አልፈው፣ ሳምንታት ተከታትለው፣ ወራት ተሰካክተው ዓመት በደረሰ ጊዜ ደስታ...
“የከተራ እና የጥምቀት በዓል ባሕላዊ እሴታቸውን ጠብቀው እንዲከበሩ የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተሠራ ነው” የደብረ...
ደብረ ብርሃን: ጥር 8/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ብርሃን ከተማ ባሕል እና ስፖርት ተጠሪ ጽሕፈት ቤት የሆቴል እና ሬስቱራንት ብቃት ማረጋገጥ ባለሙያ ብስራት ታደለ እንዳሉት የከተራ እና የጥምቀት በዓል ባሕላዊ እሴታቸውን ጠብቀው እንዲከበሩ...
በክልሉ ታላላቅ ከተሞች ያለውን የውኃ ችግር ለመፍታት የማሻሻያ ሥራ እየተሠራ መኾኑን የአማራ ክልል ውኃና...
ባሕር ዳር: ጥር 8/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የሚሠሩ የውኃ ተቋማት የወደፊቱን የከተሞችን እድገት ታሳቢ ያደረጉ መኾናቸውን በባሕር ዳር ከተማ በቅርቡ አገልግሎት ላይ የዋለውን የውኃ ፕሮጀክት ለጎበኙ የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያዎች ገለጻ ተደርጓል።
የክልሉን ሕዝብ የንጹህ መጠጥ ውኃ...








