“ሀገር ከቁስሏ እንድታገግምና እንድትቀጥል ወላጆች፣ መምህራን እና የእምነት ተቋማት ትውልድ ማነፅ ላይ የድርሻቸውን...
አዲስ አበባ፡ መጋቢት 23/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያን ታላቅነት እና የሕዝቦቿን የቆዬ አብሮነት በማስተማር ፋንታ መለያየትን፣ ጽንፈኝነትን እና ጠባብነትን የሚሰብኩ የአመለካከት ህመምተኞችን ፈጥኖ ማከም ባለመቻሉ እንደ ሀገር ችግሮች ይስተዋላሉ፡፡ አማኝ ማኅበረሰብ በሚኖርባት ኢትዮጵያ አብሮነት፣...
“ወንድሞቻችንን ለመቀበል ዝግጅት አጠናቀናል” የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሑመራ ዞን ነዋሪዎች
ሑመራ: መጋቢት 23/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ሕዝብ ትግል ፍሬ አፍርቶ ዛሬ ላይ የወልቃይት ጠገዴ ሕዝብ ሲናፍቀውና ሲመኘው የነበረውን ማንነቱን ተላብሶ፣ ነጻነቱን ተጎናፅፎ የትግል ጊዜ አጋሩን በሁሉም ቦታ ተገኝተው ስለ ከፈሉት መስዋእትነት አመሥግነዋል።
በቅርቡ...
ለትንሣኤ በዓል ወደ እስራኤል በሚሄዱ ኢትዮጵያዊያን ተጥሎ የነበረው የቡድን ጉዞ ተነሳ።
መጋቢት 23/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የእስራኤል የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ለሚመጡ ጎብኚዎች የቡድን ቪዛ እገዳ መጣሉ ይታወሳል።
በኢየሩሳሌም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ገዳም አባቶች እና በእስራኤል የኢፌዴሪ ኤምባሲ ከእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት፣...
መንግሥት የኦንላይን አገልግሎት ክፍያዎችን በዲጂታል አማራጭ እንዲፈጸሙ ሊያደርግ ነው፡፡
መጋቢት 23/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ማስተርካርድ የመንግሥት አገልግሎት የክፍያ ሥርዐትን ለማዘመን የሚያስችላቸውን ሰምምነት አድርገዋል፡፡
ስምምነቱ የኢትዮጵያ መንግሥት የማስተርካርድ የክፍያ አማራጭን ከኤሌክትሮኒክ ሰርቪስ አገልግሎት ፖርታል ጋር በማቀናጀት ዜጎች ክፍያዎችን...
እውነት አሸባሪው ትህነግ ከግጭት መራቅ ይሆንለታል?
ባሕር ዳር: መጋቢት 23/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ግጭት ለአሸባሪው ትህነግ ከዘመን የተመዘዘ ሥሪቱ ስለመሆኑ ደጋግመን ዐይተናል፡፡ ኢትዮጵያ በአሸባሪው ትህነግ ተወግታ፣ ደምታ የቆሰለችው አንድ ጊዜ ብቻ አይደለም፡፡ የሽብር ቡድኑ እንደ ድርጅት ከተመሰረተበት፣ እንደ...








