ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አርባምንጭ ከተማ ገቡ።
ባሕር ዳር: ሰኔ 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አርባምንጭ ከተማ ገብተዋል፡፡
ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በተጨማሪ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እንዲሁም የፌዴራል እና የክልል ከፍተኛ አመራሮች አርባምንጭ ከተማ ገብተዋል፡፡
አርባምንጭ ከተማ ሲገቡም በአካባቢው...
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፕሬሽንን ከጅማሮ አሁን እስከደረሰበት ደረጃ የሚያሳይ የፎቶ አዉደ ርዕይ ተከፈተ፡፡
አዲስ አበባ: ሰኔ 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፕሬሽን አዲስ ባስገነባዉ የሚዲያ ኮፕሌክስ ዉስጥ ከጅማሮ አንስቶ የነበረዉን ጉዞ የሚያሳይ “ኢቢሲ የዘመን ጅረት” በሚል የፎቶ አዉደ ርዕይ አስጀምሯል።
የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈጉባዔ አገኘሁ ተሻገርን...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጌዴኦ ዞን ወናጎ ከተማ ገቡ።
ባሕር ዳር: ሰኔ 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጌዴኦ ዞን ወናጎ ከተማ ገብተዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ወናጎ ከተማ ሲገቡ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ፣ የክልል፣ የዞን እና የወረዳ አመራሮች እንዲሁም የአካባቢው...
“በየትኛውም የኢትዮጵያ ጫፍ የተማራችሁ ሁሉ የተማራችሁባቸው ትምህርት ቤቶች ዛሬ የናንተን ድጋፍ ይሻሉ።” ጠቅላይ ሚኒስትር...
ባሕር ዳር: ሰኔ 25/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በየትኛውም የኢትዮጵያ ጫፍ የተማራችሁ ሁሉ ትናንት የተማራችሁባቸው ትምህርት ቤቶች ዛሬ የናንተን ድጋፍ ይሻሉ ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሁሉም ዜጎችና ተቋማት ተሳትፎ የትምህርት ቤቶችን መሰረተ...
የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተናን ከሰኔ 26 እስከ 27/2015 ዓ.ም ባሉት ቀናት ለመስጠት የቅድመ...
ባሕር ዳር: ሰኔ 25/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ከሰኔ 26 እስከ 27/2015 ዓ.ም ባሉት ቀናት ለመስጠት የሚያስችለውን የቅድመ ዝግጅት ሥራ መጠናቀቁ ተገልጿል።
ለፈተናው አገልግሎት የሚውሉ ቁሳቁሶች ወደ ትምህርት ቤቶች የማጓጓዝ ሥራው...








