የደብረብርሃን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ።
የደብረብርሃን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 11/2013 ዓ.ም (አሚኮ) ኮሌጁ በመደበኛ እና በማታ የትምህርት መርኃግብር
ከደረጃ አንድ እስከ አምስት በሰባት የስልጠና ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 1 ሽህ 756 ተማሪዎች አስመርቋል።
ከተመራቂዎች ውስጥ...
ʺፍቅርን ከማያልቀው ቀይ ባሕር የጠጣ ፡ ኢትዮጵያ ጣና ዳር ከወንድሞቹ ጋር ሊጨዋወት መጣ”
ʺፍቅርን ከማያልቀው ቀይ ባሕር የጠጣ
ኢትዮጵያ ጣና ዳር ከወንድሞቹ ጋር ሊጨዋወት መጣ"
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 10/2013 ዓ.ም (አሚኮ) ማን ይሄን ይገምታል፣ ማንስ ይሄን ያልማል፣ መራራቅ አልፎ መነፋፈቅ ይመጣል ብሎ ማንስ አስቧል፡፡ እንዳይገናኙ ሲሉ አደረግናቸው፣ ጊዜ ጀግናው...
የአሸባሪውን ትህነግ የመጨረሻ አስትንፋስ ለማቋረጥ ሁሉም በጋራ እንዲቆም የአፋር ክልል መንግሥት ጥሪ አቀረበ፡፡
የአሸባሪውን ትህነግ የመጨረሻ አስትንፋስ ለማቋረጥ ሁሉም በጋራ እንዲቆም የአፋር ክልል መንግሥት ጥሪ አቀረበ፡፡
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 10/2013 ዓ.ም (አሚኮ) የሽብር ቡድኑ በአፋር ሕዝብ ላይ ጦርነት መክፈቱን አስታውቋል፡፡
አሸባሪው ትህነግ አድማሱን ወደ አፋር ክልል በማስፋት የአፋር አርብቶ...
የሀገር ጠላትን ለመደምሰስ በተጠንቀቅ ላይ መሆናቸውን የሰቲት ሑመራ ከተማ ሴቶች ገለጹ።
የሀገር ጠላትን ለመደምሰስ በተጠንቀቅ ላይ መሆናቸውን የሰቲት ሑመራ ከተማ ሴቶች ገለጹ።
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 10/2013 ዓ.ም (አሚኮ) አሸባሪው ትህነግ ሴት፣ ወንድ፣ ህፃንና አዛውንት ሳይል ለሰላሳ ዓመታት በኢትዮጵያና በወልቃይት ጠገዴ ሕዝብ ላይ ግፍና መከራን ሲያደርስ እንደነበር...
የጎንደር ከተማ ሚሊሻ አባላት የከተማዋን ሰላም ለማስጠበቅ እና ዘመቻ ለህልውና ለመሳተፍ ዝግጁ መሆናቸውን ገለጹ።
የጎንደር ከተማ ሚሊሻ አባላት የከተማዋን ሰላም ለማስጠበቅ እና ዘመቻ ለህልውና ለመሳተፍ ዝግጁ መሆናቸውን ገለጹ።
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 10/2013 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ከተማ ሚሊሻ አባላት የከተማዋን ሰላም ለማስጠበቅ እና ዘመቻ ለህልውና ለመሳተፍ ዝግጁ መሆናቸውን ተናግረዋል።
የጎንደር ከተማ...








