“የመተማ ጋላባት መስመር ለዜጎች ክፍት እንዲሆን ኢትዮጵያ ሃሳቧን ለሱዳን አቅርባለች” የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
አዲስ አበባ: የካቲት 10/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ሳምንታዊ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ ቃል አቀባዩ በመግለጫቸው አንዳሉት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ምክትል ዋና ጸሐፊ አሚና መሀመድ በአማራ እና አፋር ክልል...
“ሊካሄድ የታሰው ሀገር አቀፍ ምክክር የሕዝብን ጥያቄ መሰረት ያደረገ ከኾነ የታሰበው ውጤት ይመጣል” የፖለቲካ...
የካቲት 09/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ሀገር አቀፍ ምክክሩ በተሳካ መንገድ ይካሄድ ዘንድ ምክክሩን የሚመራ ኮሚሽን በመቋቋም ሂደት ላይ ነዉ፡፡ ይህንን ጉዳይ በተመለከተ ከአሚኮ ጋር ቆይታ ያደረጉት በደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ መምህሩ ሐሳቡ ተስፋ የምክክር...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የልዑካን ቡድናቸው ስድስተኛውን የአውሮፓ ኅብረት እና የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በጉባኤው ከሚያደርጉት ተሳትፎ ባሻገር ከአውሮፓ መሪዎች እና ከዓለም አቀፍ ተቋማት መሪዎች ጋር ስብሰባዎችን እንደሚያካሂዱ ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የተገኘ መረጃ ያመላክታል፡፡
#ኢትዮጵያን እናልማ፣እንገንባ፣እንዘጋጅ ‼️
#ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼️
#የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼️
#ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼️
ተጨማሪ...
“በቃ” (#Nomore) ንቅናቄ – የፓን አፍሪካኒዝም ማስፈጸሚያ አንዱ መንገድ
የካቲት 09/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ቅኝ ገዥዎች የሰው ኃይል ለመበዝበዝ፣ ጥሬ ሃብት ለማጋበስ እና የሸቀጣ ሸቀጦቻቸው ማራገፊያ ገበያ ለማግኘት ዋነኛ ትኩረት ካደረጉባቸው አህጉራት አንዱ አፍሪካ ነበር፡፡ ቅኝ ገዥዎች ለዚህ መሻታቸው ደግሞ አፍሪካን ለመቀራመት ሞክረዋል። የነጻነት...
አሸባሪው የትግራይ ወራሪ ቡድን በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በንጹሐን ላይ ጭፍጨፋ፣ ዘረፋ እና አስገድዶ...
የካቲት 09/2014 ዓ.ም (አሚኮ) አሸባሪው እና ወራሪው የትግራይ ቡድን በአማራ እና አፋር ክልሎች መጠነ ሰፊ ወረራ በመፈጸም ሰብዓዊና ቁሳዊ ጉዳቶችን አድርሷል፡፡
አምነስቲ ኢንተርናሽናል ባወጣው ሪፖርቱ የአሸባሪው የትግራይ ወራሪ ቡድን አባላት በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች...








