ሀገረ ምኒልክ የአፍሪካዋ ጃፓን ወይስ አፍሪካዊቷ ኤልዶራዶ?

ባሕር ዳር፡ የካቲት 23/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ የሰው ዘር መገኛ፣ ዓለም ከተፈጠረ ዘመን ከተቆጠረ ጀምሮ ሀገረ መንግሥት ያጸናች ምድረ ቀደምት መሆኗን በርካታ የታሪክ ሰነዶች ያመላክታሉ፡፡ ኢትዮጵያ በሃይማኖት፣ በታሪክ፣ በመልካ ምድራዊ አቀማመጥ፣ በተፈጥሮ ሃብት እና...

“የዓድዋ ድል የተገኘው በእምዬ ምኒልክ ብልሀትና ጥበብ፣ በእቴጌ ጣይቱ ድፍረትና በሁሉም ኢትዮጵያውያን አርበኞች ተጋድሎ...

ባሕር ዳር: የካቲት 23/2014 ዓ.ም (አሚኮ) 126ኛው የዓድዋ የድል በዓል በደማቅ ሁኔታ በባሕር ዳር እየተከበረ ይገኛል፡፡ በበዓሉ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶክተር) ዓድዋ ታሪክ ነው፣ ዓድዋ ነፃነት...

“የዓድዋ ድል በነፃዋ ሀገር የምናከብረው የነጻነት በዓል ነው” ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ

የካቲት 23/2014 ዓ.ም (አሚኮ) 126ኛው የዓድዋ ድል በዓል በመላ ሀገሪቱ እየተከበረ ነው፡፡ በፌዴራል ደረጃ በአዲስ አበባ ከተማ እየተከበረ በሚገኘው 126ኛው የዓድዋ ድል በዓል ላይ ፕሬዝዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ባስተላለፉት መልእክት “የዓድዋ...

“የዓድዋ የድል በዓል ከሀገር ውጭም በፓን አፍሪካኒዝም መንፈስ እየተከበረ ነው” ባሕልና ስፖርት ሚኒስቴር

የካቲት 23/2014 ዓ.ም (አሚኮ) 126ኛው የዓድዋ የድል በዓል በአዲስ አበባ እየተከበረ ነው፡፡ በበዓሉ ላይ የተገኙት የባሕል እና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ወርቅነሽ ብሩ የአፍሪካዊያን የነጻነት ኩራት የሆነው የዓድዋ ድል 126ኛ ዓመት በዓል በሀገር ውስጥ...

“ሥነ-ምግባርን እና ግብረ-ገብነትን ያልተማረ ማንኛውም ወጣት የወደፊቷ ኢትዮጵያ መከራ ነው የሚሆነው” ልጅ ዳንኤል ጆቴ

የካቲት 23/2014 ዓ.ም (አሚኮ) 126ኛው የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓል በአዲስ አበባ ከተማ እየተከበረ ነው የሚገኘው፡፡ በመርኃግብሩ የጥንታዊ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር ፕሬዝዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን ባስተላለፉት መልዕክት "በአያቶቻችን ተጋድሎና በከፈሉልን መስዋእትነት ኢትዮጵያውያን ለዚህ...