የአማራ ክልል ምክር ቤት 12ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ።

9
የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 12ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀምሯል።
በጉባኤው የ2018 በጀት ዓመት ​አፈጻጸም ሪፖርት ቀርቦ ውይይት ይደረግበታል። ልዩ ልዩ አዋጆች እና የ2019 በጀት ዓመት የክልሉ በጀት ለምክር ቤቱ ቀርቦ እንደሚጸድቅ ይጠበቃል።
✍️ዘጋቢ:- አሰፋ ልጥገበው
Previous article“የሀገር መከላከያ ሠራዊት እና ሕዝቡ ባደረጉት ተጋድሎ ታጣቂ ጠላቶች እየተመቱ፣ አስታጣቂዎቹም ተስፋ እየቆረጡ ነው” ሌተና ጀነራል መሐመድ ተሰማ
Next articleበነሐሴ አጋማሽ የሚከበሩ በዓላት ባሕላዊ እሴታቸውን ጠብቀው እንዲከበሩ ዝግጅት ተደርጓል።