
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ በ2018 ዓ.ም የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተናዎች የሚሰጡበትን የጊዜ ሰሌዳ ይፋ አድርጓል።
በዚህም መሰረት የ6ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 08 እስከ ዐ9/2018 ዓ.ም ይሰጣል። የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ደግሞ ሰኔ 11 እና 12/2018 ዓ.ም ክልላዊ ፈተናውን እንደሚወስዱ ነው ከትምህርት ቢሮው የተገኘ መረጃ የጠቆመው።
#አሚኮ #አሚኮ_ዜና #አማራ_ክልል #Exam #ኢትዮጵያ
የአሚኮ ዲጂታል ቤተሰብ ይሁኑ !
https://linktr.ee/Amharamediacorporations
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን !
