“ከማንኛውም ምንጮች የሚወጡ መረጃዎችን ከማሠራጨት ተቆጠቡ” ምርጫ ቦርድ

11

 

ባሕር ዳር: ግንቦት 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ውድ መራጮች በትላንትናው ዕለት ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም በከፍተኛ ንቃትና ትዕግሥት ድምፃችኹን ስለሰጣችሁ እያመሰገንን፤ በምርጫ ሕጉ መሠረት ውጤት በቦርዱ ይፋ እስከሚኾን ድረስ በትዕግሥት እንድትጠባበቁ እና ከሌሎች ከማንኛውም ምንጮች የሚወጡ መረጃዎችን ከማሠራጨት እንድትቆጠቡ ቦርዱ ያሳውቃል” ሲል በማኅበራዊ ትስስር ገጹ አሳስቧል።

የአሚኮ ዲጅታል ቤተሰብ ይሁኑ

https://linktr.ee/Amharamediacorporations

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleከምርጫ ማግሥት ለሀገር ሰላም እና ልማት መሥራት ይገባል።
Next articleሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት መጠናቀቁን የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ።