
ደሴ፡ ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) ሥራ አመራር አባልና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንብረት አስተዳደር ባለሥልጣን ኅላፊ የሱፍ ኢብራሒም፣ በሚወዳደሩበት በኩታበር ወረዳ አላንሻ ምርጫ ጣቢያ ድምፃቸውን ሰጥተዋል።
አቶ የሱፍ ሁሉም ዜጋ ካርዱን በአግባቡ አንዲጠቀም ጠይቀዋል። ዜጎች በሰላምና በንቃት የምርጫ ሂደቱን እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል።
#ኢትዮጵያ
እየመረጠች ነው!
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
