ነብሰ ጡርነት ያልበገራቸው መራጭ እናቶች በኮምቦልቻ ከተማ።

8
ባሕር ዳር: ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኮምቦልቻ ከተማ ቦርከና ክፍለ ከተማ አየር ማረፊያ ቀበሌ አየር ማረፊያ ምርጫ ጣቢያ ያገኘናቸው ነብሰ ጡር እናቶች ድምጻቸውን ለመስጠት ተገኝተዋል።
በምርጫ ሕጋዊ መንግሥትን መመሥረት የእናቶች ጤና እንዲጠበቅ እና ለእናቶች አገልግሎት የሚሰጡ ጤና ተቋማት እንዲበራከቱ ጉልህ ሚና እንዳለው ተናግረዋል።
ድምጻቸውን ለመስጠት በምርጫ ጣቢያ በመገኘታቸው ደስተኛ መኾናቸውን ገልጸዋል።
ድምጻቸውን በመስጠታቸው ለቀጣዩ ትውልድ ሰላማዊ ሀገርን ለማሸጋገር እንደሚያግዝም ተናግረዋል።
ዘጋቢ:- ያየህ ፈንቴ
#7ኛው ጠቅላላ ምርጫ
#ኢትዮጵያ እየመረጠች ነው
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
Previous articleምርጫው በሰላማዊ መንገድ እየተካሄደ መኾኑን የተፎካካሪ ፓርቲ ተወካዮች ገለጹ።
Next article🇪🇹🗳️ “እኔ አካል ጉዳተኛ ብኾንም የተሰጠኝን መብት ተጠቅሜ በቀዳሚነት መርጫለሁ”