
ሚኒስትሯ ዴሞክራሲያዊ መብታቸውን በመጠቀም መምረጣቸውን ገልጸዋል።
የሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምጽ መስጠት ሂደት ነፍሰጡሮች፣ አረጋውያን፣ ሴቶች፣ አካል ጉዳተኞች፣ ወጣቶች እና ሌሎች የኅብረተሰብ ክፍሎች ከሌሊት ጀምሮ ለሀገር ቅድሚያ በመስጠት በንቃት እየተሳተፉበት የሚገኝ ምርጫ ነው ብለዋል።
ሂደቱን አፍሪካውያን ታዛቢዎች እና የሲቪክ ማኅበራት እየተከታተሉት መኾኑን ሚኒስትሯ አንስተዋል።
ኢትዮጵያ የፓንአፍሪካኒዝም ፈር ቀዳጅነቷን ዳግም በዴሞክራሲያዊ ምርጫ የደገመችበት ነውም ብለዋል።
ዘጋቢ:- ኢብራሂም መሃመድ
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
