ዜናአማራየእለቱ አበይት ዜና የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ይርጋ ሲሳይ ድምጽ ሰጡ። June 1, 2026 8 የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ይርጋ ሲሳይ በባሕር ዳር ድምጽ ሰጥተዋል። ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎችም ድምጻቸውን ሰጥተዋል። ተዛማች ዜናዎች:የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ድምጻቸውን ሰጡ