
📌የተመዘገቡ መራጮች 54 ሚሊዮን 57 ሺህ 871 ናቸው።
📌 ተወዳዳሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች 42 ናቸው
📌 10 ሺህ 438 የፖለቲካ ፓርቲዎች እጩዎች ይወዳደራሉ
📌 የግል እጩ ተወዳዳሪዎች 80 ናቸው።
📌 የምርጫውን ሂደቱን እንዲከታተሉ የሚላኩ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች 250 ሺህ ናቸው።
📌 ለታዛቢነት የአፍሪካ ሕብረት እና የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ባለሥልጣን (ኢጋድ) ተወካዮቻቸውን ልከዋል፤
📌 59 አባላት ያሉት የአፍሪካ ሕብረት የምርጫ ታዛቢዎች ቡድን በቀድሞው የኬንያ ፕሬዚዳንት አሁሩ ኬንያታ እየተመራ ሥራውን ያከናውናል።
📌ኢጋድ 26 አባላት ያሉት የምርጫ ታዛቢዎች ቡድንን ያሰማራል
📌 በሀገር ውስጥ የተደራጁ 55 ሲቪክ ማኅበራት ከምርጫ ቦርዱ ፈቃድ አግኝተው ወደ ሥራ ገብተዋል፤ 55ቱ የሀገር ውስጥ ታዛቢዎች 1 ሺህ 562 የምርጫ ታዛቢዎችን አሰማርተዋል።
የአሚኮ ዲጅታል ቤተሰብ ይሁኑ
https://linktr.ee/Amharamediacorporations
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን !
