ከአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የተሰጠ አስቸኳይ መግለጫ የለም።

9

 

ባሕር ዳር: ግንቦት 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ወሎ ዞን አማራ ብሔራዊ ንቅናቄ-አብን የሚል የፌስቡክ ገጹ አብን በአስቸኳይ ስብሰባ ከምርጫ ራሱን ማግለሉን አሰራጭቷል።

የፓርቲው ምክትል ፕሬዝዳንት መልካሙ ጸጋየ ለአሚኮ በሰጡት መረጃ ገጹ የአብን አይደለም የተሠራጨው መረጃም ሀሰት ነው ብለዋል።

እንዲህ ያሉ ሀሰተኛ መረጃዎች በዚህ ወቅት እንደሚበዙ በመገንዘብ መረጃን ማጣራት እንደሚገባ አሚኮ እውነታ ማጣሪያ ያሳስባል።

የአሚኮ ዲጅታል ቤተሰብ ይሁኑ

https://linktr.ee/Amharamediacorporations

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleበጥሞና ወቅት (ከምርጫው ቀናት በፊት) በጥብቅ የተከለከሉ ተግባራት፦
Next article🗳️ ሕዝብ ድምጹን በነጻነት እንዲሰጥ የጸጥታ ኃይሉ ኀላፊነቱን ይወጣል።