
ጎንደር: ግንቦት 14/2018 ዓ .ም ( አሚኮ) “በላቀ የወጣቶች ተሳትፎ ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር” በሚል መልእክት በላይ አርማጭሆ ወረዳ ትክል ድንጋይ ከተማ ብልጽግና ፓርቲን የሚደግፍ የወጣቶች የአደባባይ ሰልፍ እና የምርጫ ቅስቀሳ እየተካሄደ ነው።
በሰልፉ ላይ የአማራ ክልል ሴቶች፣ ወጣቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኀላፊ ብርቱካን ሲሳይ እና የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አስረሳው ደሴ ተገኝተዋል።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን !
