
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ሰሀላ ሰየምት ወረዳ የብልጽግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ እና ሕዝባዊ ድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።
7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ኢትዮጵያ በዴሞክራሲ ጎዳና የጀመረችውን ጉዞ የምታጸናበት፣ ለዘላቂ ልማት እና ለነገ ትውልድ የተስፋ መሰረት የሚሆን ታሪካዊ ምርጫ ነው።
የአሚኮ ዲጅታል ቤተሰብ ይሁኑ !
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን !
