“ከሚያዚያ 27/2018ዓ.ም ጀምሮ በተቋሙ ገጽ የሚለቀቁ መረጃዎች የኔ አይደሉም” የደብረ ማርቆስ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ

3

 

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ማርቆስ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የፌስቡክ ገጽ ከሚያዚያ 27/2018ዓ.ም ጀምሮ ከተቋሙ ቁጥጥር ውጭ መኾኑን ገልጿል።

የፌስቡክ ገጹ አድሚን የነበሩት እና የተቋሙ ዲን አስጨንቅ ካሳ በታጠቁ አካላት ታፍነው በመወሰዳቸው ገጹ ከተቋሙ ቁጥጥር ውጭ ኾኗል።

ገጹ ሀሰተኛ መረጃ እየተላለፉበት መኾኑንም ተቋሙ አሳውቋል።

በመኾኑም ከሚያዚያ 27/2018ዓ.ም ጀምሮ በተቋሙ ገፅጽ የሚለቀቁ መረጃዎች የተቋሙ አለመኾናቸውን አወቁልኝ ብሏል ኮሌጁ።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየመገናኛ ብዙኃን ከጥላቻ ንግግርና ከሐሰተኛ መረጃ በመራቅ ለሰላም ግንባታ የበኩላቸውን ሊወጡ ይገባል!
Next articleለአፍሪካ ጨለማን ሳይኾን እውነቷን እንግለጥ!