ነጻ እና ዴሞክራሲያዊ ምርጫ እንዲካሄድ እንሠራለን።

4
ባሕር ዳር፡ ሚያዚያ 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ)በደቡብ ወሎ ዞን በወረባቦ ወረዳ የብልጽግና ፓርቲ የጎዳና ላይ የምርጫ ቅስቀሳ አካሂደዋል።
ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ዲሞክራሲያዊ፣ ፍትሐዊ፣ ሚዛናዊ እና ነጻ ኾኖ እንዲከናወን እንደሚሠሩ የወረዳው ነዋሪዎች ተናግረዋል።
የአሚኮ ዲጅታል ቤተሰብ ይሁኑ
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን !

See less
Previous articleቋሪት – ከሰላም እጦት ወደ ዴሞክራሲያዊ ምርጫ!
Next article“ምርጫ ለሰላምና ዴሞክራሲ መሠረት ነው” የደብረ ብርሃን ነዋሪዎች