
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ተሁለደሬ ወረዳ 10 ሀራ ቀበሌ እና አልብኮ ወረዳ 03 ፈላና ቀበሌ የለማ የኩታ ገጠም የስንዴ ሰብልን አሁናዊ ገፅታ በማኅበራዊ ትስስር ገፃቸው አጋርተዋል።
“ይህ የልማት ሥራ የድካማችን ፍሬና የነገዋን የኢትዮጵያ ብልጽግና የሚያበስር ታላቅ የድል ጉዟችን ነው” ብለዋል።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
