“ማንነታችን ይከበር አልን እንጅ ከጎረቤቶቻችን ጋር አብረን አንኖርም አላልንም” የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን...
ባሕር ዳር፡ የካቲት 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፎች እየተካሄዱ ነው። በዞኑ የቆራሪት ከተማ ነዋሪዎችም የመንግሥትን የሰላም ጥሪ የሚደግፍ፣ የህወሃትን ለዳግም ጦርነት ትንኮሳ የሚያወግዝ እና...
ሀሰተኛ መረጃን እንዴት እንከላከል?
ባሕር ዳር፡ የካቲት 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሀሰተኛ መረጃ ዜጎች የተሳሳተ መረጃ እንዲይዙ፣ የተሳሳተ ውሳኔ ላይ እንዲደርሱ በማድረግ በግለሰብም ኾነ በሀገር ላይ ጥፍት የሚያደርስ ክስተት ነው።
በተለይ እንዲህ ምርጫ በሚደርስበት ወቅት ደግሞ መረጃዎችን ደጋግሞ ማረጋገጥ የግድ...
መምረጥ እና መመረጥ ሕገ መንግሥታዊ መብታችን ነው!
ባሕር ዳር፡ የካቲት 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን የተለያዩ አካባቢዎች "የመምረጥና የመመረጥ መብት ሕገ መንግሥታዊ መብታችን ነው" በሚል መልእክት ሰላማዊ ሰልፎች እየተካሄዱ ነው።
አሚኮ ዲጂታል ሚዲያ የነዋሪዎችን መልእክቶች እየተከታተለ የሚያደርስ...
የኢኮኖሚ ማሻሻያው ስኬት በፖለቲካ መረጋጋት፣ በማኅበራዊ ተቀባይነት እና በተቋማዊ ብቃት ይወሰናል።
ባሕር ዳር፡ የካቲት 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ የተከናወነው የኢኮኖሚ ማሻሻያ የሀገር ኢኮኖሚ አሠራር መሠረታዊ መዋቅሮችን በማሻሻል ኢኮኖሚን ወደ ዘላቂ ውድድር መር እና ተስማሚ ተቋማዊ ሥርዓት ማሸጋገር የሚል ጽንሰ ሀሳብ እንዳለው ይነገራል። ማክሮ ኢኮኖሚን ማረጋጋት፣...
” የሴቶች ቀን መከበሩ የሴቶችን የፓርላማ ተሳትፎ አሳድጓል” ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ.ር)
አዲስ አበባ: የካቲት 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በመከበሩ የሴቶች የፓርላማ ተሳትፎ ወደ 41 በመቶ ማሳደግ መቻሉን የሴቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።
የሴቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትሯ ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ.ር) ዓለም አቀፍ...








