“መውሊድ የሠላም እና የአብሮነት በዓል ነው” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ለመውለድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል። ርእሰ መሥተዳድሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልእክት እንኳን ለ1500ኛው የመውሊድ በዓል አደረሳችሁ ብለዋል። መውሊድ የሠላም እና የአብሮነት በዓል ነው። ወንድማማችነት...

የወሰዱት የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት ለመደበኛው የትምህርት ሂደት እንደሚያግዛቸው ተማሪዎች ተናገሩ።

ጎንደር፡ ነሐሴ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ላይ አርማጭሆ ወረዳ ‎ተማሪዎችን ለመደበኛው የትምህርት ዘመን ለማዘጋጀት የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት ሲሰጥ መቆየቱን የወረዳው ትምህርት ጽሕፈት ቤት ገልጿል። ትምህርቱ እስካሁንም ድረስ እየተሠጠ ነው። መምህራን የማጠናከሪያ ትምህርቱን በአግባቡ እየሰጡ...

“የታላቁ የሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያን ትንሳኤ ያበሰረ ነው” ድረስ ሳህሉ (ዶ.ር)

"የታላቁ የሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያን ትንሳኤ ያበሰረ ነው" ድረስ ሳህሉ (ዶ.ር) ባሕር ዳር: ነሐሴ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በምክትል ርእሰ መሥተዳደር ማዕረግ የገጠር ልማት ዘርፍ አሥተባባሪ እና የግብርና ቢሮ ኀላፊ ድረስ ሳህሉ (ዶ.ር)...

“ቦንድ ለልጆቼ እና ለልጅ ልጆቼ ያወረስኩት ታሪክ ነው” የ80 ዓመት እድሜ ባለጸጋው አባት

ደብረ ብርሃን: ነሐሴ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በኩረ ምዕመናን ኪዳኔ ኃይሌ የደብረ ብርሃን ከተማ ነዋሪ ናቸው። በራሳቸው፣ በልጆቻቸው እና በልጅ ልጆቻቸው ስም ለታላቁ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ ቦንድ ሲገዙ የቆዩ አባት ናቸው። የዘመናት ቁጭት የኾነው ዓባይ...

ሴቶችን ተጠቃሚ ለማድረግ እየሠራ መኾኑን የአማራ ሴቶች ማኅበር ገለጸ።

ደሴ: ነሐሴ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ሴቶች ማኅበር የ2017 አፈጻጸሙን እና የ2018 በጀት ዓመት እቅድ ግምገማ እና ትውውቅ እንደ ወሎ ቀጣና ከዘጠኝ ዞኖች ጋር ለሁለት ቀናት በደሴ ከተማ አካሂዷል። የኮምቦልቻ ከተማ ሴቶች ማኅበር ጽሕፈት...