“የምግብ ሉዓላዊነት ጉዟችንን በጽናት እናስቀጥላለን” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ጥር 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) "በተባበሩት መንግሥታት የምግብ እና የግብርና ድርጅት የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ለምናደርገው ጥረት የከበረውን አግሪኮላ ሜዳልያ ስላጎናፀፈን ምስጋናዬን ለመግለፅ እወዳለሁ" ብለዋል። ከፍ ያለ ጠቀሜታ ባላቸው እና...

በድርቅ ምክንያት ለችግር የተጋለጡ ወገኖችን ለመርዳት እንደሚሠሩ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ገለጹ።

ባሕር ዳር: ጥር 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በዘጠኝ ዞኖች በ45 ወረዳዎች በተከሰተ ድርቅ ከ1 ነጥብ 8 ሚሊየን በላይ ዜጎች ለችግር መጋለጣቸው በተደጋጋሚ ሲነገር ቆይቷል። የተከሰተውን ድርቅ ለመቋቋምም ከ16 ቢሊየን ብር በላይ እንደሚያስፈልግ ተገልጿል። የአማራ...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የከበረውን የፋኦ አግሪኮላ ሜዳልያ ተሸለሙ።

ባሕር ዳር: ጥር 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በተባበሩት መንግሥታት የምግብ እና የእርሻ ድርጅት በሮም ጣልያን በተሰናዳ ክብረ በዓል የከበረውን የፋኦ አግሪኮላ ሜዳልያ ተሸልመዋል። ሽልማቱ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ በምግብ ዋስትና እና...

“አጅባር የሠጋሮቹ መገናኛ፣ የጀግንነት መፈተኛ”

ባሕር ዳር: ጥር 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) እንደበኩር ልጅ እንክብካቤ የማይለያቸው፣ ባቄላ እና ገብስ የሚቆላላቸው፣ የጠራ ውኃ የሚቀዳላቸው፣ የተመቻቸ ማደሪያ የሚዘጋጅላቸው፣ ያማረ መዋቢያ የሚያሳምራቸው ያማሩ ፈረሶች እንደአሻቸው ይኾኑበታል፣ ከሜዳ ሜዳ እያካለሉ ሽምጥ...

“ኢትዮጵያ የባሕር በር የመፈለጓ መሰረታዊ መነሻ የህልውና ጉዳይ ነው” የውጭ ግንኙነት እና የሰላም ጉዳዮች...

ባሕር ዳር: ጥር 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ የባሕር በር የማግኘት ጥያቄ ለቀጣናው ሀገራት በሰላማዊ መርህ የቀረበ ህልውናን እና ብሔራዊ ጥቅምን የማስጠበቅ ጉዳይ መኾኑን በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነት እና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አመራሮች...