ʺጎለጎታን አስደንጋጭ ድምጽ አናወጻት፣ ዓለምን ብርሃን መላት”

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 16/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ጨረቃ ቂሟን ረስታለች፣ ከዋክብት ሰማይን አስውበውታል፣ የጭንቅ ቀናት አልፈዋል፣ የዓለም መድኃኒት ከሙታን ተለይቶ ተነስቷል፣ ሕያው የሆነ አምላክ ከሙታን ጋር አይገኝም፣ መቃብሩን የከፈተው የለም፤ መግነዙንም የፈታው አልነበረም፣ ይልቁንስ...

“እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው በሰላም አደረሳችሁ!” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ትንሣኤ ስናስብ ቀድሞ ወደ አዕምሯችን የሚመጣው ክህደት፣ ሤራና ፍርደ ገምድልነት ለጊዜው ያሸነፉ ቢመስሉም በመጨረሻ እንደሚሸነፉ ነው። ትንሣኤው ተበስሮ እውነትና ደግነት ድል አድርገው እስኪታዩ ድረስ፣ ክፋትና ውሸት እንደ ቋጥኝ ገዝፈው ታይተዋል፣ እንደ...

“እነኾ ሲኦል ተጨነቀች፣ በግዞት የያዘቻቸውን ነብሳት ተነጠቀች”

ሚያዝያ 15/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ሞትን የሚያሸንፈው፣ ሕይወትን የሚሰጠው፣ ኹሉን የሚያደርገው፣ ኹሉን የሚችለው፣ በፍጥረታት መካከል፣ በዓለማት ኹሉ በሚታየውም፣ በማይታየውም፣ በሚዳሰሰውም በማይዳሰሰውም፣ በታሰበውም፣ ባልታሰበውም፣ በተደረሰበትም ባልተደረሰበትም ውስጥ የሚገኘው አምላክ ስለ ፍቅር ሲል ራሱን አሳልፎ ሰጠ፡፡ ሞትን...

የትንሣኤ በዓልን አንድነትን በማጠናከር እና ለኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም በመሥራት ማክበር እንደሚገባ የሃይማኖት አባቶች አሳሰቡ።

አዲስ አበባ : ሚያዝያ 15/2014 ዓ.ም (አሚኮ) "የኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓልን ስናከብር አንድነታችንን በማጠናከር እና የኢትዮጵያን ዘላቂ ሰላም ለማስፈን በተግባር በመሥራት ሊኾን ይገባል" ሲሉ የሃይማኖት አባቶች አሳስበዋል፡፡ በክርስትና ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ በነገው ዕለት የሚከበረውን የትንሣኤ...

“ብዙዎች ሀገራችንን ለማገልገል እና ታላቋን ኢትዮጵያ እውን ለማድረግ ሲሉ መስዋእትነት ከፍለዋል” ጠቅላይ ሚኒስትር...

ሚያዝያ 15/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሉት ዛሬ ከጀግኖች የማዕከላዊ ዕዝ ብሔራዊ ኀይላችን አባላት ጋር ጊዜ በማሳለፌ ክብር ይሰማኛል። "ብዙዎች ሀገራችንን ለማገልገል እና ታላቋን ኢትዮጵያ እውን ለማድረግ...