የስኳር በሽታ እና አሳሳቢነቱ!
ባሕር ዳር: መጋቢት 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ተላላፊ ያልኾኑ በሽታዎች በዓለም አቀፍ ደረጃ ሰዎችን በከፍተኛ ኹኔታ ለሞት እየዳረጉ እንደኾነ የዘርፉ ባለሙያወች ይገልጻሉ። የልብ ሕመም፣ የደም ግፊት፣ የኩላሊት ሕመም፣ ስትሮክ፣ ካንሰር እና የስኳር ሕመም በዋናነት ተጠቃሽ...
የማህፀን በር ጫፍ ካንሰር
ባሕር ዳር: የካቲት 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የማህፀን በር ጫፍ ካንሰር ማለት እንደማንኛውም ካንሰር የሰውነት ክፍል ከቁጥጥር ውጭ በኾነ ኹኔታ ከማህፀን በር ጫፍ ላይ ያሉ ሴሎች ወይም ህዋሳት መብዛት ነው። በሽታው በዓለም አቀፍ ደረጃ በሴቶች...
ተላላፊ ስላልኾኑ በሽታዎች ምን ያህል ያውቃሉ?
ባሕር ዳር: የካቲት 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ተላላፊ ያልኾኑ በሽታዎች ከሰው ወደ ሰው የማይተላለፉ ናቸው፡፡ እነዚህ በሽታዎች በእድሜ መጨመር፣ በፈጣን የከተሞች መስፋፋት እና ጤናማ ባልኾኑ የአኗኗር ዘይቤዎች ምክንያት የሚከሰቱ ናቸው፡፡ ተላላፊ ያልኾኑ በሽታዎች በዓለም...
ጤናማ የሕይዎት ዘይቤን በመከተል እና መደበኛ የጤና ክትትል በማድረግ የጀርባ ሕመምን መከላከል ይገባል፡፡
ደብረ ማርቆስ: ጥር 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጀርባ ሕመም በሁሉም የዕድሜ ክልል የሚከሰት እና በዕለት ከዕለት ኑሮ ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ ሊያሳድር የሚችል የጤና ችግር ነው፡፡ የጀርባ ሕመም ከተለያዩ የሥነ ሕዝብ እና የአኗኗር ዘይቤዎች ጋር የሚያያዝ...
የወባ ሥርጭት አሳሳቢነት
ባሕር ዳር: ጥር 5/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ከ201 ዓ.ም ጀምሮ የወባ በሽታ እየጨመረ እንደመጣ የአማራ ክልል ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት መረጃ ያሳያል። በክልሉ በ2016 በጀት ዓመት 1 ነጥብ 5 ሚሊዮን የወባ ሕሙማን የተመዘገቡ ሲኾን...