ቆልማማ እግር (clubfoot) በሕክምና የሚስተካከል ችግር ነው።

ደብረ ብርሃን: ነሐሴ 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) እንደ ዓለም ጤና ድርጅት መረጃ ከ1000 ሕጻናት መካከል አንድ ሕጻን በተፈጥሮ ቆልማማ እግር ኖሮት ይወለዳል ይላል። በየዓመቱ እስከ 200 ሺህ ሕጻናት ቆልማማ እግር ኖሯቸው እንደሚወለዱም ነው መረጃዎች የሚያመለክቱት:: 80...

ነፍሰ ጡር እናቶች በወባ ሲያዙ ምን ማድረግ አለባቸው ?

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 02/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ነፈሰ ጡር እናቶች ለወባ የመያዝ ዕድላቸው ሰፊ እንደኾነ ይነገራል። ወይዘሮ እናት ከበደ በእርግዝና ወቅት የወባ በሽታ ይዟቸው ነበር። ወይዘሮ እናት የሚኖሩበት አካባቢ ረግረጋማ በመኾኑ በተደጋጋሚ በወባ በሽታ እንደሚጠቁ ይናገራሉ፡፡በአንድ...

የውኃ ወለድ በሽታዎችን እንዴት መከላከል ይቻላል ?

ባሕር ዳር: ሰኔ 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የውኃ ወለድ በሽታዎች በዓለማችን ላይ ዋነኛ የጤና ችግሮች ከኾኑ በሽታዎች መካከል ይጠቀሳሉ። በተለይም የንጽሕና አጠባበቅ እና የውኃ ማጣሪያ ሥርዓት ባልተሟላባቸው አካባቢዎች ከፍተኛ የኅብረተሰብ ጤና ስጋት ይፈጥራሉ። ወይዘሮ ብርቱካን...

ሥጋ ደዌ በሽታ በባክቴሪያ እንጅ በዘርም አይተላለፍም፤ እርግማንም አይደለም።

ባሕር ዳር: ግንቦት 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ወይዘሮ የሺመቤት ካሴ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ነዋሪ ናቸው። እኒህ ወይዘሮ በሥጋ ደዌ የተጠቁት በ1967 ዓ.ም እንደ ነበር ለአሚኮ ተናግረዋል። በሽታው በተከሰተባቸው ወቅት የተሰማቸውን ስሜት እንዲህ ያስታውሳሉ። አካላቸው ላይ...

የኪንታሮት ሕመም ይድናል?

ባሕር ዳር: ግንቦት 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኪንታሮት ሕመም በርካታ ወገኖችን ያጠቃል። ብዙዎችን በሕመም ውስጥ ያኖራል። በርካታ ወገኖች የኪንታሮት ሕመም ተጠቂ ኾነው ለዓመታት ደብቀው ኖረዋል። ሕመማቸውን ሳይናገሩ በስቃይ ተቀምጠዋል። "ሕመሙን የደበቀ መድኃኒት አያገኝም" እንዲሉ አበው...