ኢትዮ-ቴሌኮም ቀላል እና ምቹ የትራንስፖርት እና ነዳጅ አቅርቦትን የሚያዘምን ሶሊሽን ይዞ መምጣቱን አስታውቋል።

አዲስ አበባ: ኅዳር 7/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ኢትዮ-ቴሌኮም ከትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር፣ የነዳጅና ኢነርጂ ባለሥልጣን፣ ከመንገድ ደኅንነት እና መድኅን ፈንድ አገልግሎት፣ ከኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ጋር በመተባበር የትራንስፖርት እና ነዳጅ አቅርቦቱን የማዘመን ዲጅታል ሶሊሽን ይፋ...

“ልጆቻችን የኢትዮጵያን ችግሮች በሰው ሰራሽ አስተውሎት በመታገዝ ለመፍታት ቁልፍ የሆነውን እውቀት መገብየታቸው ተስፋ ሰጭ...

ባሕር ዳር: ኅዳር 1/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በዛሬው እለት በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንሰቲትዩት በመገኘት ለሁለት ወራት ስለሰውሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጅ ምንነት እና ጠቀሜታ ስልጠና ተከታትለው የተመረቁ የነገ ሀገር ተረካቢ ወጣቶችን ተመልክተዋል፡፡ ጠቅላይ...

አስፈሪውን የኦልድትራፎርድ ግርማ ሞገሥ ማን ይመልሰው?

ባሕር ዳር: ኅዳር 1/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ 20 ጊዜ ዋንጫውን በማንሳት የደመቀ ታሪክ ባለቤት ነው፤ በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግም አራት ዋንጫዎችን አንስቷል ማንቸስተር ዩናይትድ። ዘ ኢዱኬሽናል የተሰኘ መጽሔት ባወጣው መረጃ መሰረት ዩናይትድ ከሪያል...

ኽምጠ ዊከ ጋዜጠ ጥቅምት 15/2016 ዓ.ስ

ኽምጠ ዊከ ጋዜጠ ጥቅምት 15/2016 ዓ.ስ Download

“ምርታማነትን ለማሳደግ በተሰጠው ትኩረት የሀገሪቱ ጠቅላላ የሰብል ምርት ወደ 639 ሚሊዮን ኩንታል እንዲያድግ አስችለናል”...

ባሕር ዳር: መስከረም 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳሕለወርቅ ዘውዴ በሁለቱ ምክር ቤቶች 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 6ኛ ጉባዔ መክፈቻ ንግግራቸው ላይ የሀገሪቱን የኢኮኖሚ እድገት አንስተዋል። መዋቅራዊ የኾኑ እና ስር የሰደዱ ኢኮኖሚያዊ ስብራቶች ሀገራችን...