መገናኛ ብዙኀን ስለ ሥነ-ተዋልዶ ጤና መረጃ ሲያደርሱ ጥንቃቄ እንዲያደረጉ ተጠየቀ።

ደብረ ብርሃን: ኅዳር 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሚዲያ ባለሙያዎች ለሥነ ተዋልዶ ጤና በትኩረት እንዲሠሩ በተለያዩ የመገናኛ ብዙኀን በሥነ ተዋልዶ ጤና የጋዜጠኝነት ዘውግ የሠራችው ጋዜጠኛ ሶሶና ተስፋዬ ተናግራለች። በዚህ ዘርፍ የሚሰማሩ ጋዜጠኞችን ማፍራት ከተቻለ ጥልቅ የኾነ የሥነ...

በሃሳብ የፀናች እና በምክክር የቀናች ሀገር መገንባት ያስፈልጋል!

ባሕር ዳር: ጥቅምት 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ እንደ ሮኬት ተመንጥቃ ከወጣችበት ጥንታዊ እና ቀደምት የከፍታ ታሪኳ ይልቅ እንደ ናዳ ተምዘግዝጋ የወረደችበት አሁናዊ የቁልቁለት ተረኳ በብዙው ያስቆጫል፡፡ ጥንታዊቷ ኢትዮጵያ እንደ ኮኮብ አብርታ እንደ ዘበት መዘንጋቷ...

ከጦርነት መውጫችን መቼ ነው ?

(ልዩ ጥንቅር) ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አፈሙዞች ሰው ላይ ከማነጣጠር የሚመለሱት፣ ሰው የሚገድሉ ቃታዎች የማይፈለቀቁት፣ ምላጮች በሰው ገላ ላይ የማይሳቡት፣ ወንድም ወንድሙን ለመግደል ምሽጎች የማይቆፈሩት መቼ ነው? እናት ማልቀስ የምታቆመው፣ የመከራ...

የማኅበራዊ ሚዲያ አውታሮችን እንዴት እንጠቀም?

ባሕር ዳር: ነሐሴ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዊያን በሚያዘወትሯቸው ማኅበራዊ መገናኛ አውታሮች ላይ ፈር የለቀቁ ተግባራት መበራከታቸውን እያነሱ የሚወቅሱ ጥቂቶች አይደሉም። የማኅበራዊ ሚዲያ ሥሪቱ የብዙ ሰዎችን ሕይዎት በመልካም ሊቀይር በሚችልበት መንገድ ነበር፡፡ አሁን...

“ኢንዱስትሪ ፓርኮች የዕውቀት ሽግግር እና ማኅበረሰባዊ አገልግሎት እንዲሰጡ መሥራት ይጠይቃል” አሕመዲን መሐመድ (ዶ.ር)

ደብረ ብርሃን: ነሐሴ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢንዱስትሪ ፓርኮችን የሥራ እንቅስቃሴ በሚመለከት በደብረ ብርሃን ኢንዱስትሪ ፓርክ ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በተገኙበት ውይይት ተደርጓል። ከሥራ ዕድል ፈጠራ እና ተኪ ምርቶችን ከማምረት ጎን ለጎን ኢንዱስትሪ ፓርኮች የዕውቀት ሽግግር...