የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከሩሲያ አምራቾች እና የዘርፉ ማኅበራት ጋር አብሮ መሥራት የሚያስችል ውይይት አካሄደ።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከሩሲያ አምራቾች እና የዘርፉ ማኅበራት ጋር አብሮ መሥራት የሚያስችል ውይይት አካሂዷል
ከኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ማኅበራዊ ትስስር ገጽ እንዳገኘነው መረጃ የኢንዱስትሪ ሚስቴር ከሩስያ አምራቾች እና ዘርፍ ማኅበራት ጋር አብሮ...
በአሰቃቂ ሁኔታ የተገደለችውን የሕጻን ሄቨንን ጉዳይ እየተከታተለው መኾኑን የሴቶች አና ማኅበራዊ ጉዳዮች ሚኒስቴር ገለጸ።
ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሴቶች አና ማኅበራዊ ጉዳዮች ሚኒስቴር በሕጻናት መብት ጥበቃ ላይ በተለየ መልኩ የፖሊሲ አቅጣጫዎች እንዲቀመጡ እና የአሠራር ሥርዓት እንዲዘረጋ ማድረጉን ነው የገለጸው።
ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ የሚፈፀሙ...
“ኢትዮጵያውያን በመተባበር በአንድ ጀምበር ለመትከል ከታሰበው በላይ በማሳካት ሀገራችንን ማስጠራት አለብን” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር...
ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያውያን በመተባበር በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርኃ ግብር ለመትከል ከታሰበው በላይ በማሳካት ሀገራችንን ማስጠራት አለብን ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ ገለጹ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ነሐሴ...
የሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያው በኢትዮጵያ በኢንቨስትመንት ለመሰማራት የሚያበረታታ ከባቢ ይፈጥራል” አቶ አሕመድ ሽዴ
ባሕር ዳር: ነሐሴ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በኢትዮጵያ በኢንቨስትመንት ለመሰማራት የሚያበረታታ፣ የተረጋጋ ማክሮ ኢኮኖሚ እና ተገማች የቢዝነስ ከባቢ እንደሚፈጥር የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሽዴ ገልጸዋል።
በአይሻ አንድ የነፋስ ኀይል ማመንጫ በ620 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር...
በአይሻ አንድ የነፋስ ኃይል ማመንጫ 300 ሜጋ ዋት ኃይል ማመንጨት የሚያስችል ሥምምነት ተፈረመ።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአይሻ አንድ የነፋስ ኃይል ማመንጫ በ620 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር 300 ሜጋ ዋት ኃይል ማመንጨት የሚያስችል ሥምምነት ተፈረመ።
የትግበራ ሥምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሽዴና የአሚአ ፓወር ሊቀ-መንበር ሁሴን አል...








