በአይሻ አንድ የነፋስ ኃይል ማመንጫ 300 ሜጋ ዋት ኃይል ማመንጨት የሚያስችል ሥምምነት ተፈረመ።

ባሕር ዳር: ነሐሴ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአይሻ አንድ የነፋስ ኃይል ማመንጫ በ620 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር 300 ሜጋ ዋት ኃይል ማመንጨት የሚያስችል ሥምምነት ተፈረመ። የትግበራ ሥምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሽዴና የአሚአ ፓወር ሊቀ-መንበር ሁሴን አል...

ኮሌራ በወረርሽኝ ደረጃ እየተስፋፋ በመኾኑ ኀብረተሰቡ የመተላለፊያ መንገዶችን አውቆ ሊቆጣጠረው ይገባል ሲል የአማራ ክልል...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የአማራ ክልል ኀብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የኀብረተሰብ ጤና አደጋዎች ምላሽ አሰጣጥ ማሳለጫ ማዕከል አስተባባሪ አሞኜ በላይ እንዳሉት ኮሌራ በክልሉ በ2015 ዓ.ም በ16 ዞኖች እና በ58 ወረዳዎች በመከሰት 5 ሺህ...

ጤና ሚኒስቴር እና ግሎባል ፈንድ ከ25 ቢሊዮን ብር በላይ የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡

ባሕር ዳር: ሰኔ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጤና ሚኒስቴር እና ግሎባል ፈንድ ከ25 ቢሊዮን ብር በላይ የድጋፍ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ድጋፉ የቲቪ፣ የኤች አይ ቪ እና የወባ በሽታዎችን መቆጣጠር የሚያስችል ነው ተብሏል። ስምምነቱን የጤና ሚኒስትር ዶክተር...

የዘምዘም ውኃ!

ባሕር ዳር: ሰኔ 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ) “ዘሚ ዘሚ” አለቻት ዝም በይ ዝም በይ ማለቷ ነበር፤ ፈስሳ እንዳታልቅባት፡፡ እውነቷን ነው በልመና የተገኘች፣ በሀሩር መካከል የፈለቀች እና ነፍስ አድን ሰማያዊ የአሏህ ስጦታ ናት፡፡ የሕጻንን ነፍስ ለመታደግ...

“ሀጂ ማድረግ ምድራዊዋን እና የመጀመሪያዋን የፈጣሪ ቤት መጎብኘት ነው”

ባሕር ዳር: ሰኔ 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አንድ ወቅት ምድረ በዳ የነበረችው ቅድስቲቷ ምድር መካ የአሏህ ክብር እና ፍቅር ተገልጦባት ሁልጊዜም በየዓመቱ በሚሊየን በሚቆጠሩ የሃይማኖቱ ተከታዮች ዘንድ ትዘየራለች፡፡ ሰማዩን እንደ አዕዋፍት ከሰው በላይ ከፍ ብለው...