“ሕዝብ በሰላም ወጥቶ በሰላም ይገባ ዘንድ ሠራዊታችን በዱር በገደሉ ለሚያደርገው ተጋድሎ ደም መለገስ ለነገ...
"ሕዝብ በሰላም ወጥቶ በሰላም ይገባ ዘንድ ሠራዊታችን በዱር በገደሉ ለሚያደርገው ተጋድሎ ደም መለገስ ለነገ የማይባል ተግባር ነው" የደባርቅ ከተማ ነዋሪዎች
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 17/2013 ዓ.ም (አሚኮ) በደባርቅ ከተማ በሚል የደም ልገሳ መርኃ ግብር እየተከናወነ ይገኛል፡፡...
በህልውና ዘመቻ ለተሰማራው ሠራዊት በኦሮምያ ክልል የሚገኙ የማኅበረሰብ ክፍሎች የስንቅ ድጋፍ አደረጉ፡፡
በህልውና ዘመቻ ለተሰማራው ሠራዊት በኦሮምያ ክልል የሚገኙ የማኅበረሰብ ክፍሎች የስንቅ ድጋፍ አደረጉ፡፡
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 17/2013 ዓ.ም (አሚኮ) በኦሮምያ ክልል በሚገኙ 6 ዞኖች እና 12 ከተማ አስተዳደሮች ውስጥ የሚኖሩ ነዋሪዎች አሸባሪውን የትህነግ ቡድን ለመደምሰስ በህልውና...
ኢድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል እና ዓለም አቀፋዊ ድባቡ
ኢድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል እና ዓለም አቀፋዊ ድባቡ
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 13/2013 ዓ.ም (አሚኮ) በዓለም ዙሪያ የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ከሚከበሩ በዓላት መካከል አንዱ ነው፤ ኢድ አል አድሃ (አረፋ)፡፡ በዓሉ የእርድ ወይም የመስዋእትነት...
የጎንደር ከተማ ሴቶች ለዘመቻ ህልውና የኋላ ደጀን ለመሆን የስንቅ ዝግጂት እያደረጉ ነው።
የጎንደር ከተማ ሴቶች ለዘመቻ ህልውና የኋላ ደጀን ለመሆን የስንቅ ዝግጂት እያደረጉ ነው።
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 09/2013 ዓ.ም (አሚኮ) የአሸባሪው የትህነግ ቡድንን የጥፋት ተልዕኮ ለመከላከል ግንባር ለሚገኙ የመከላከያ ሠራዊት፣ ለአማራ ልዩ ኀይል እና ሚሊሻ አባላት የጎንደር...
ከ15 በላይ ሊቀጳጳሳትንና በርካታ ሊቃውንትን ያፈሩት መምህር አክሊለ ብርሃን ኃይለሥላሴ ከዚህ ዓለም ድካም አረፉ፡፡
ከ15 በላይ ሊቀጳጳሳትንና በርካታ ሊቃውንትን ያፈሩት መምህር አክሊለ ብርሃን ኃይለሥላሴ ከዚህ ዓለም ድካም አረፉ፡፡
ባሕር ዳር: ሐምሌ 03/2013 ዓ.ም (አሚኮ) መምህር አክሊለብርሃን ከእናታቸው ከወለተሩፋኤል ዘርፉ እና ከአባታቸው ከመምህር ኃይለሥላሴ ዘነበ በተንቤን ዐቢይ አዲ አውራጃ በእንዳ...








