በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የተላለፈ መልዕክትና ሀገራዊ ጥሪ!
ሰበር ዜና
በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የተላለፈ መልዕክትና ሀገራዊ ጥሪ!
ኢትዮጵያ ሀገራችን በዘመናት መካከል ያጋጠሟትን ፈተናዎች እና የተጋጠሟትን የክፋት ኃይላት ሁሉ ድል በመንሣት ታፍራና ተከብራ ነጻነቷን አስጠብቃ ኖራለች። ጀግኖች እናቶቻችንና አባቶቻችን የውጭ ወራሪዎችን ብቻ ሳይሆን የውስጥ ባንዳዎችን...
ጁንታውን ለመደምሰስ በሚደረገው የህልውና ዘመቻ የእነቴጌ ጣይቱን ታሪክ ለመድገም ቆርጠን ተነስተናል” በምዕራብ ጎጃም ዞን...
ጁንታውን ለመደምሰስ በሚደረገው የህልውና ዘመቻ የእነቴጌ ጣይቱን ታሪክ ለመድገም ቆርጠን ተነስተናል" በምዕራብ ጎጃም ዞን ለህልውና ዘመቻ ስንቅ የሚያዘጋጁ ሴት አርበኞች
ባሕር ዳር: ሐምሌ 22/2013 ዓ.ም (አሚኮ) ጠላቴ ብሎ የፈረጀውን አማራን ለማጥፋትና ኢትዮጵያን ለማፍረስ የተነሳው የትህነግን...
ባሕር ዳር ገና በጥዋቱ በኢትዮጵያዊ ወኔ እና እልህ ተሞልታለች።
ባሕር ዳር ገና በጥዋቱ በኢትዮጵያዊ ወኔ እና እልህ ተሞልታለች።
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 21/2013 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያን ለማዳን እዘምታለሁ በሚል በባሕር ዳር የክልሉ መንግሥት ያስተላለፈውን የክተት ጥሪ በመቀበል ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።
"ለበጎ ከሆነ ለቁም ነገር...
በጀርመን ሙኒክ ለታላቁ ህዳሴ ግድብ በተደረገ የገቢ ማሰባሰቢያ መርኃግብር ከ15 ሺህ ዩሮ በላይ ተሰበሰበ፡፡
በጀርመን ሙኒክ ለታላቁ ህዳሴ ግድብ በተደረገ የገቢ ማሰባሰቢያ መርኃግብር ከ15 ሺህ ዩሮ በላይ ተሰበሰበ፡፡
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 19/2013 ዓ.ም (አሚኮ) በጀርመን ሙኒክ በሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን አስተባባሪነት "ደግሞ ለዓባይ" በሚል መሪ መልዕክት ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ...
“ሕዝብ በሰላም ወጥቶ በሰላም ይገባ ዘንድ ሠራዊታችን በዱር በገደሉ ለሚያደርገው ተጋድሎ ደም መለገስ ለነገ...
"ሕዝብ በሰላም ወጥቶ በሰላም ይገባ ዘንድ ሠራዊታችን በዱር በገደሉ ለሚያደርገው ተጋድሎ ደም መለገስ ለነገ የማይባል ተግባር ነው" የደባርቅ ከተማ ነዋሪዎች
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 17/2013 ዓ.ም (አሚኮ) በደባርቅ ከተማ በሚል የደም ልገሳ መርኃ ግብር እየተከናወነ ይገኛል፡፡...