“ጠላት ሀገር ሲደፍር ዝም ይባላል እንዴ፣ ከእኛ በላይ ላሳር የአተኳኮስ ዘዴ”
ጥቅምት 26/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ከተራራ የገዘፈ፣ ዘመናትን በዝና ያለፈ፣ በደማቅ ቀለም የተፃፈ ታሪክ ያለህ፣ ዘመን ያከበረህ፣ ጠላት የሰገደልህ፣ ጀግንነት ያደመቀህ፣ በአይደፈሬነት የታወቅህ ነህ። የደምህ ጠብታዎች ሀገር አፅንተዋል፤ የአጥንትህ ፍላጮች ሀገር ገንብተዋል፤ በአንተ ሞት ብዙዎች...
በመላ ሀገሪቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታወጀ።
በመላ ሀገሪቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታወጀ።
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ነው በመላ ሀገሪቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ያወጀው።
በጉዳዩ ላይ የፍትሕ ሚኒስትሩ ዶክተር ጌዴዎን ጢሞቴዎስ የሰጡት ሙሉ መግለጫ።
ከባሕርዳር ከተማ አስተዳድር የተላለፈ የክተት ጥሪ።
ለባሕር ዳርና አካባቢው የግልና የመንግሥት ታጣቂዎች፣ ለተጠባባቂ ኀይሎች እንዲሁም በአዲስ ወደ ልዩ ኀይል መቀላቀል ለምትፈልጉ በሙሉ!
ወራሪው፣ አሸባሪውና ተስፋፊው የትህነግ የጥፋት ቡድን በክልላችን በተለይ ደግሞ በሰሜን ወሎ፣ በዋግኽምራ፣ በደቡብ ወሎና በሰሜን ጎንደር ዞኖች በመውረር በያዛቸው...
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ማቋቋሚያና ሥልጣንና ተግባራቱን መወሰኛ አዋጅ
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ማቋቋሚያና ሥልጣንና ተግባራቱን መወሰኛ አዋጅ
Download
አሸባሪው የትህነግ ወራሪ ቡድን ወረራ በፈፀመባቸው የሰሜን ወሎ የተለያዩ አካባቢዎች ዓለም አቀፍ የተራድኦ ድርጅቶች...
ደሴ: መስከረም 04/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ወሎ ዞን አሸባሪው የትህነግ ቡድን በወረራቸው የተለያዩ አካባቢዎች የሰብዓዊ ድጋፍ ባለመኖሩና የመድኃኒት አቅርቦት እጥረት በመከሰቱ በርካቶች በስቃይ ውስጥ መሆናቸውን ከሰሜን ወሎ ዞን የተፈናቀሉ ወገኖች ገልጸዋል፡፡
የሽብር ቡድኑ በአቅመ ደካሞች፣...