በቅንጅት ከተሠራ ሕገ ወጥ የሰዎችን ዝውውር መቀነስ ይቻላል።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ "ከአጋር ኢትዮጵያ በጎ አድራጎት ማኅበር" ጋር በመተባበር በሰው የመነገድ፣ በሕገ ወጥ መንገድ ሰዎችን ድንበር የማሻገር፣ ተዛማጅ ወንጀሎችን ለመከላከል እና ምላሽ...
ሕዝብ እንዳይጎዳ እና እንዳይበደል በማሰብ የሰላም አማራጭ መቀበሉን የቀድሞ ታጣቂ ቴዎድሮስ ከበደ ተናገረ።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በምዕራብ ጎንደር ዞን አሥተዳደር መተማ እና አካባቢው ታጥቆ ሲንቀሳቀስ የነበረው እና ራሱን የካራማራ ክፍለ ጦር ብሎ የሰየመው ቡድን የኮሙዩኒኬሽን እና የመረጃ ዕቅድ ትንተና መምሪያ ኀላፊ የቀድሞ ታጣቂ ቴዎድሮስ...
ጣናነሽ ፪ ወደ ጣና ሐይቅ ለመግባት ዝግጁ ኾናለች።
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በጣና ሐይቅ ላይ ዘመናዊ የባሕር ትራንስፖርት እና የቱሪዝም አገልግሎት ለመስጠት በርካታ ውጣ ውረዶችን አልፋ ባሕር ዳር ከተማ የገባችው ጣናነሽ ፪ ጀልባ ዛሬ በጣና ሐይቅ ዳርቻ አርፋ ወደ ሐይቁ...
ከዘመናዊነት ጋር እየተፈተነ ያለው ጡት የማጥባት ተግባር በትኩረት ሊሠራበት ይገባል።
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጤና ቢሮ የዓለም የጡት ማጥባት ሳምንትን ምክንያት በማድረግ የምክክር መድረክ አካሂዷል።
በመድረኩ የዞኖች እና ከተማ አሥተዳደሮች የጤና መምሪያ ኀላፊዎች፣ ባለሙያዎች፣ አጋር እና ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።
የአማራ...
ችግኞችን መትከል ብቻ ሳይኾን ለማጽደቅም እንደሚሠራ የሰሜን ጎጃም ዞን አስታወቀ።
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ጎጃም ዞን የባሕር ዳር ዙሪያ ወረዳ የይነሳ ሦስቱ ቀበሌ ነዋሪዎች የአንድ ቀን ችግኝ ተከላ መርሐግብር አካሂደዋል።
በመርሐ ግብሩ የተገኙት የሰሜን ጎጃም ዞን ዋና አሥተዳዳሪ አሰፋ ጥላሁን የአረንጓዴ አሻራ...







