አረንጓዴ አሻራ ምቹ ሀገርን ለትውልድ ለማስተላለፍ የሚያስችል ነው።
ጎንደር: ሐምሌ 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የብልጽግና ፓርቲ የሥራ ኀላፊዎች በጎንደር ከተማ አሥተዳደር ችግኝ ተክለዋል።
የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽሕፈት ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኀላፊ ፍቃዱ ተሰማ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከ7 ዓመት በፊት...
በጤናው ዘርፍ 56 ወረዳዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮጀክት ይፋ ኾነ።
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት "ኸልዚ ሴኪዩሪቲ አክቲቪቲ" የተባለ የፕሮጀክት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር አካሂዷል።
የአማራ ክልል ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር በላይ በዛብህ እንዳሉት የክልሉን ሕዝብ የጤና...
“ወባን የገቱ ጠንካራ እጆች”
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ባለፈው ዓመት ከ1 ነጥብ 8 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በወባ በሽታ ታምመው ሕክምና አግኝተዋል፡፡ የበሽታውን ሥርጭት የመከላከል እና የመቆጣጠር ሥራ ለጤናው ዘርፍ ብቻ የማይተው በመኾኑ ማኅበረሰቡ፣ ተቋማት...
ወባን የገቱ ጠንካራ እጆች እንዳይዝሉ።
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ባለፈው ዓመት ከ1 ነጥብ 8 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በወባ በሽታ ታመው ሕክምና አግኝተዋል፡፡ የበሽታውን ሥርጭት የመከላከል እና የመቆጣጠር ሥራ ለጤናው ዘርፍ ብቻ የማይተው በመኾኑ የክልሉ ማኅበረሰብ፣...
አማራጭ አቅሞችን ተጠቅሞ ክልሉን ከችግሮቹ ማላቀቅ ወቅቱ የሚጠይቀው የአመራር ጥበብ ነው።
ባሕር ዳር: ሰኔ 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በክልሉ የ25 ዓመት የልማት እና የእድገት ፍኖተ ካርታ ዙሪያ ሥልጠና እየወሰዱ ነው። በሥልጠናው የክልሉ ሁለንተናዊ ችግሮች፣ አቅሞች፣ የመልማት እድሎች እና አማራጮች በጥልቀት ውይይት እየተደረገባቸው...