“ጀግናን መፍጠር ጀግናን ከማክበር ይጀምራል” በአማራ ክልል የጀግኖች አርበኞች ማኅበር ፕሬዚዳንት ዳኝነት አያሌው

👉በባሕር ዳር ከተማ ከገጠር መንገድ እሰከ ኤርፖርት ያለው መንገድ በጀግኖች አርበኞች ተሰይሟል። ባሕር ዳር:ሚያዝያ 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአምስት ዓመቱን የአርበኝነት ተጋድሎ የሚዘክረው፣ 82ኛው የጀግኖች አርበኞች ቀን በባሕር ዳር ከተማ በልዩ ልዩ ዝግጅቶች ተከብሯል። በ1888 ዓ.ም...

“በዓሉ ቀደምት አባቶች በአንድነት ስሜት ድል ማድረግ እንደሚቻል ያረጋገጡበት ነው ” ፕሬዝዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ

ባሕር ዳር:ሚያዝያ 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአርበኞች የድል በዓል ቀደምት አባቶች በአንድነት በመቆም ድል ማድረግ እንደሚቻል ያረጋገጡበት ነው ሲሉ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ወይዘሮ ሳህለወርቅ ዘውዴ ተናገሩ። የዘንድሮው 82ኛው የኢትዮጵያ ዐርበኞች ድል መታሰቢያ በዓል "አብሮነት ለጽናትና ለድል"...

“ግርማ ሕዝብን ለማገልገል ድንበር የማያውቅ መሪ ነበር” ከንቲባ አዳነች አቤቤ

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአቶ ግርማ የሽጥላ አሰከሬን ሽኝት በአዲስ አበባ ወዳጅነት አደባባይ እየተካሄደ ነው፡፡ ክብራቸውን እና የሕዝብ አገልጋይነታቸውን በሚመጥን መልኩ እየተካሄደ በሚገኘው የሽኝት መርሐ ግብር ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ...

“በአቶ ግርማ የሺጥላ ላይ የተፈፀመው አሰቃቂ ግድያ የፅንፈኛ ኃይሎቹን ትክክለኛ መልክና ገፅታ ለሕዝቡ በይፋ...

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 21/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ሕገ መንግስታዊ ሥርዓቱን በማፍረስ ክልላዊ ስልጣንን በኃይል ለመቆጣጠር በሚጥሩ ጽንፈኛ ኃይሎች ላይ የማያዳግም እርምጃ እየወሰደ መሆኑን የጸጥታና የደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስታውቋል፡፡ የጸጥታና የደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል...

“በአቶ ግርማ የሺጥላ ላይ የተፈፀመው አሰቃቂ ግድያ የፅንፈኛ ኃይሎቹን ትክክለኛ መልክና ገፅታ ለሕዝቡ በይፋ...

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 21/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ሕገ መንግስታዊ ሥርዓቱን በማፍረስ ክልላዊ ስልጣንን በኃይል ለመቆጣጠር በሚጥሩ ጽንፈኛ ኃይሎች ላይ የማያዳግም እርምጃ እየወሰደ መሆኑን የጸጥታና የደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስታውቋል፡፡ የጸጥታና የደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል...