“በዓሉ ቀደምት አባቶች በአንድነት ስሜት ድል ማድረግ እንደሚቻል ያረጋገጡበት ነው ” ፕሬዝዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ
ባሕር ዳር:ሚያዝያ 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአርበኞች የድል በዓል ቀደምት አባቶች በአንድነት በመቆም ድል ማድረግ እንደሚቻል ያረጋገጡበት ነው ሲሉ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ወይዘሮ ሳህለወርቅ ዘውዴ ተናገሩ።
የዘንድሮው 82ኛው የኢትዮጵያ ዐርበኞች ድል መታሰቢያ በዓል "አብሮነት ለጽናትና ለድል"...
“ግርማ ሕዝብን ለማገልገል ድንበር የማያውቅ መሪ ነበር” ከንቲባ አዳነች አቤቤ
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአቶ ግርማ የሽጥላ አሰከሬን ሽኝት በአዲስ አበባ ወዳጅነት አደባባይ እየተካሄደ ነው፡፡ ክብራቸውን እና የሕዝብ አገልጋይነታቸውን በሚመጥን መልኩ እየተካሄደ በሚገኘው የሽኝት መርሐ ግብር ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ...
“በአቶ ግርማ የሺጥላ ላይ የተፈፀመው አሰቃቂ ግድያ የፅንፈኛ ኃይሎቹን ትክክለኛ መልክና ገፅታ ለሕዝቡ በይፋ...
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 21/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ሕገ መንግስታዊ ሥርዓቱን በማፍረስ ክልላዊ ስልጣንን በኃይል ለመቆጣጠር በሚጥሩ ጽንፈኛ ኃይሎች ላይ የማያዳግም እርምጃ እየወሰደ መሆኑን የጸጥታና የደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስታውቋል፡፡
የጸጥታና የደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል...
“በአቶ ግርማ የሺጥላ ላይ የተፈፀመው አሰቃቂ ግድያ የፅንፈኛ ኃይሎቹን ትክክለኛ መልክና ገፅታ ለሕዝቡ በይፋ...
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 21/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ሕገ መንግስታዊ ሥርዓቱን በማፍረስ ክልላዊ ስልጣንን በኃይል ለመቆጣጠር በሚጥሩ ጽንፈኛ ኃይሎች ላይ የማያዳግም እርምጃ እየወሰደ መሆኑን የጸጥታና የደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስታውቋል፡፡
የጸጥታና የደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል...
የክልል ልዩ ኀይሎችን በሁሉም ክልሎች መልሶ የማደራጀት ሥራው ተጠናክሮ መቀጠሉን ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ...
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 07/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የክልል ልዩ ኀይሎችን በፌደራልና በክልል የጸጥታ ተቋማት መልሶ የማደራጀት ሥራ የመከላከያ ጀነራሎች፣ ፌዴራል ፖሊስ እና የክልል የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ተገምግሟል።
በመድረኩ ላይ የተገኙት የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም...