የወሎ ማዕከል የተሃድሶ ሠልጣኞች ጥያቄያችንን በሰላማዊ ትግል ለማስመለስ መንግሥት ያቀረበውን የሰላም ጥሪ መቀበላቸውን ገለጹ፡፡

ደሴ: ታኅሳስ 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የሰላም ጥሪውን ተቀብለው በወሎ ማዕከል ለተሃድሶ ሥልጠና የገቡ ታጣቂዎች የዞን እና የክልል የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡ የአማራ ሕዝብ ጥያቄዎችን በሰላማዊ ትግል መፍታት የሚቻልበት ሁኔታ እንደሚኖር በማመን ከትጥቅ ትግል አማራጭ ተመልሰናል...

ኢትዮ-ቴሌኮም ቀላል እና ምቹ የትራንስፖርት እና ነዳጅ አቅርቦትን የሚያዘምን ሶሊሽን ይዞ መምጣቱን አስታውቋል።

አዲስ አበባ: ኅዳር 7/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ኢትዮ-ቴሌኮም ከትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር፣ የነዳጅና ኢነርጂ ባለሥልጣን፣ ከመንገድ ደኅንነት እና መድኅን ፈንድ አገልግሎት፣ ከኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ጋር በመተባበር የትራንስፖርት እና ነዳጅ አቅርቦቱን የማዘመን ዲጅታል ሶሊሽን ይፋ...

“ልጆቻችን የኢትዮጵያን ችግሮች በሰው ሰራሽ አስተውሎት በመታገዝ ለመፍታት ቁልፍ የሆነውን እውቀት መገብየታቸው ተስፋ ሰጭ...

ባሕር ዳር: ኅዳር 1/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በዛሬው እለት በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንሰቲትዩት በመገኘት ለሁለት ወራት ስለሰውሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጅ ምንነት እና ጠቀሜታ ስልጠና ተከታትለው የተመረቁ የነገ ሀገር ተረካቢ ወጣቶችን ተመልክተዋል፡፡ ጠቅላይ...

አስፈሪውን የኦልድትራፎርድ ግርማ ሞገሥ ማን ይመልሰው?

ባሕር ዳር: ኅዳር 1/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ 20 ጊዜ ዋንጫውን በማንሳት የደመቀ ታሪክ ባለቤት ነው፤ በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግም አራት ዋንጫዎችን አንስቷል ማንቸስተር ዩናይትድ። ዘ ኢዱኬሽናል የተሰኘ መጽሔት ባወጣው መረጃ መሰረት ዩናይትድ ከሪያል...

ኽምጠ ዊከ ጋዜጠ ጥቅምት 15/2016 ዓ.ስ

ኽምጠ ዊከ ጋዜጠ ጥቅምት 15/2016 ዓ.ስ Download