“የተባበረ የሕዝብ እና የመንግሥት አቅም ለዘላቂ ልማት መረጋገጥ ዋስትና ነው” ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ...
ደሴ: ጥር 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሐይቅ ከተማ አሥተዳደር በ77 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነቡ ፕሮጀክቶች ተመርቀዋል። ፕሮጀክቶቹ የከተማዋን እድገት ለማፋጠን ከፍተኛ ሚና እንዳላቸው የከተማዋ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ከድር መሐመድ ገልጸዋል።
ኢንቨስትመንትን በመሳብ የሐይቅ ከተማን ...
በሀገር ውስጥ የክትባት መድኃኒት ማምረት የሚያስችል ፍብሪካ ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ፡፡
አዲስ አበባ: ጥር 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የጤና ሚኒስቴር ከአጋር ድርጅቶች ጋር በመኾን በሀገር ውስጥ የተለያዩ የክትባት መድኃኒቶችን ማምረት የሚያስችል ፍብሪካ ለመገንባት የመሰረተ ድንጋይ አስቀምጧል።
የመጀመሪያ የኾነው የተለያዩ የክትባት መድኃኒቶች ማምረቻን ለመገንባት "የሺልድቫክስ ኢንተርፕራይዝ" ማስጀመሪያ...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሌሎች የአፍሪካ መሪዎች ጋር በጣልያን-አፍሪካ ጉባኤ እየተሳተፉ ነው።
ባሕር ዳር: ጥር 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሌሎች የአፍሪካ መሪዎች ጋር በመሆን በጣልያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጂዮርጂያ ሜሎኒ አስተናጋጅነት በተሰናዳው የጣልያን-አፍሪካ ጉባኤ ታድመዋል።
ጉባኤው "የጋራ እድገት ድልድይ" በሚል ጭብጥ እየተካሄደ ይገኛል።
በጉባኤው...
“በቆዬው ባሕል እና እሴት በመመካከር ችግሮችን መፍታት ይገባናል” ወይዘሮ ገነት ወንድሙ
ባሕር ዳር: ጥር 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) "የኢትዮጵያ ሰላም አስጠብቃለሁ፣ ምንዳን ለልጆቻችን አወርሳለሁ" በሚል መሪ ሀሳብ የደብረታቦር ከተማ አሥተዳደር እና የደቡብ ጎንደር ዞን ሴቶች በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል።
በመድረኩ የተገኙት ሴቶች የሰላም አምባሳደሮች እና...
በሐይቅ ከተማ አሥተዳደር የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶች ተመረቁ።
ደሴ: ጥር 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በክልል፣ በከተሞች ተቋማዊ እና መሠረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም (ዩ አይ አይ ዲ ፒ) እና በከተማ አሥተዳደሩ በጀት ከ77 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው ፕሮጀክቶች በሐይቅ ከተማ ተመርቀዋል።
የቢሮ...