የዶሮ ሃብት ልማት የወጣቶችን ሕይወት እየቀየረ ነው።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) እንቁላል ከልጅ እስከ አዋቂ የሚመገበው እና ከፍተኛ ፕሮቲን ያለው ምግብ ነው። ለሰው ልጅ ጠቃሚ የኾኑ ንጥረ ነገሮችን በውስጡ ይዟል።
ይህ ጠቃሚ ምግብ በገበያ ላይም ተፈላጊነቱ ከፍተኛ ነው፡፡ ይህንን...
“የምርት ብክነትን ለመቀነስ እየተሠራ ነው” ግብርና ቢሮ
ባሕር ዳር: ጥቅምት 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከልክ በላይ ደርቆ መርገፍ፣ በዝናብ መበስበስ፣ በበረዶ መርገፍ፣ በምስጥ መበላት፣ በውቂያ ጊዜ ብልሽት፣ በማጓጓዝ ጊዜ መባከን እና ሌሎችም ከምርት ብክነት ውስጥ ተጠቃሽ ናቸው፡፡
እንደ ዓለም የምግብ እና እርሻ ድርጅት...
በምሥራቅ ጎጃም ዞን ያለውን የቡና ምርት አቅም ለማሳደግ እየተሠራ ነው።
ደብረ ማርቆስ፡ ጥቅምት 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምሥራቅ ጎጃም ዞን የቡና ምርትን በስፋት እና በጥራት ለማምረት የሚያስችል ጸጋ ያለው ዞን ነው። በዞኑ ወረዳዎች የቡና ምርትን በጥራት እና በሚፈለገው ልክ በማምረት የአርሶ አደሮችንም ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሠራ...
የሃይማኖት አባቶች ሰላምን ለማስፈን ሚናቸውን መወጣት አለባቸው።
ወልድያ:ጥቅምት 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "ሰላም ለሁም ሁሉም ለሰላም " በሚል መሪ መልዕክት ከወልድያ ከተማ የሃይማኖት አባቶች ጋር የውውይት መድረክ ተካሂዷል።
ለሀገር ሰላም መጸለይ ከሃይማኖት አባቶች እንደሚጠበቅም ተወያዮቹ አንስተዋል። ከቤት የወጡ ልጆችንም መምከር እና መገሰጽ እንደሚገባም...
አርሶ አደሮች ሁሉንም የውኃ አማራጮች ተጠቅመው እንዲያመርቱ እየተሠራ ነው።
ከሚሴ:ጥቅምት 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የገጠር ዘርፍ አሥተባባሪ እና የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ኀላፊ ድረስ ሳህሉ (ዶ.ር) ጨምሮ ሌሎች የሥራ ኀላፊዎች በኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ደዋጨፋ ወረዳ የልማት ሥራዎችን ተመልክተዋል።
በጉብኝቱ የጨፋ የተቀናጀ...








