የትህትና ቀን!

ባሕር ዳር:ሚያዝያ 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ከስሙነ ሕማማት ቀናት ጸሎተ ሐሙስ ብዙ ምስጢር የታየባት ዕለት ናት። ከተፈጸሙት ምስጢራት ደግሞ ኢየሱስ ክርስቶስ የሐዋሪያቱን እግር በፍጹም ትሕትና ዝቅ ብሎ ያጠበበት ዕለት መኾኗ በቀዳሚነት ይነሳል ነው። ኢየሱስ ክርስቶስ...

“የተከዜ ትውልድ የተከዜ ዘብነቱን በተግባር ማሳየት ይጠበቅበታል” አቶ አሸተ ደምለው

ሁመራ: ሚያዝያ 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ወታደራዊ ሥልጠና የወሰዱ መሪዎች ሥልጠናቸውን አጠናቅቀው ተመርቀዋል። በሥልጠናው የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን አሥተዳዳሪ አሸተ ደምለው፣ የዞኑ...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በሃኖይ እየተገነባ የሚገኘውን ትልቅ የዘመነ ከተማ (የስማርት ሲቲ) ፕሮጀክት...

ጉብኝቱ አለምአቀፍ ምርጥ ተመክሮዎችን በመቀመር በመላው ሀገራችን እየተካሄዱ ያሉ የዘመናዊ ከተማ ፕሮጀክቶችን ለማላቅ የሚደረግ ፍላጎትና ጥረትን ያሳያል። ምንጭ፦ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት

የማኅበረሰቡን ተሳትፎ በማሳደግ የጤና አገልግሎትን ለማሳደግ እንደሚሠራ ጤና ቢሮ ገለጸ።

ባሕር ዳር:ሚያዝያ 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የፌዴራል ጤና ሚኒስቴር ከአማራ ክልል ጤና ቢሮ ጋር በመተባበር ለዞን ጤና መምሪያዎች እና ባለድርሻ አካላት በጤና አገልግሎት አሰጣጥ የማኅበራዊ ተጠያቂነት የሦስት ዓመት ስትራቴጂ ሰነድ ትውውቅ ተደርጓል። በክልሉም እንዲተገበር ታውጇል። መድረኩን...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በቬይትናም ሶሻሊስት ሪፐብሊክ የሚያደርጉትን ይፋዊ ጉብኝት በመቀጠል ከቬይትናም ፕሬዝዳንት...

በሁለቱም ውይይቶች ስለ ሀገረ መንግሥት ቀጣይነት፣ የፖለቲካ ትብብር፣ የለውጥ ጥረቶች የተነሱ ሲኾን በብዙ ዘርፎች የሁለትዮሽ ትስስሮችን እና ትብብሮችን ይበልጥ ለማጠናከር የሚቻልባቸው መንገዶች ተነስተው ውይይት ተደርጎባቸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት