
በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር የ2018 በጀት ዓመት የፓርቲ እና የመንግስት ሥራዎች እቅድ አፈፃፀም ግምገማ እየተካሄደ ነው።
“አርቆ ማየት አልቆ መሥራት ” በሚል መሪ ቃል በ2018 ዓ.ም የተከናወኑ ተግባራት በዝርዝር እየተገመገመ ይገኛል።
መድረኩን የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዋና አስተዳዳሪ ቴዎድሮስ እንዳለው ፣ የብሔረሰብ አስተዳደር የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ዓለሙ ሰውነት፣ ምክትል አስተዳዳሪና ከተማና መሠረተ ልማት መምሪያ ኃላፊ አይተነው ታዴ እየመሩ ይገኛሉ ።
በብሔረሰብ አስተዳደሩ ዘላቂ ሰላምን በማረጋገጥ ሕዝቡን የልማቱ ተጠቃሚና ተሳታፊ ለማድረግና ሀገራዊ የኢኮኖሚዊ እድገትን ማፋጠን
የሚያስችል አከባቢያዊ ፀጋዎችን የለየ የ2019 በጀት ዓመት እቅድ ቀርቦ ውይይት እንደሚደረግ ይጠብቃል።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
