ዜናአማራየእለቱ አበይት ዜና የ2019 ዓ.ም የሬሜዲያል መርሐ ግብር የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ ይፋ ሆነ። September 14, 2026 5 ትምህርት ሚኒስቴር ለ2019 ዓ.ም የሬሜዲያል መርሐ ግብር ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ ለመግባት የሚያስችላቸውን የመቁረጫ ነጥብ ይፋ አድርጓል። የተማሪዎች ውጤት፣ የዩኒቨርሲቲዎች የቅበላ አቅም እና የሀገራዊ የትምህርት ፍትሐዊነት መርህን መሰረት በማድረግ የመቁረጫ ነጥቡ መወሰኑን ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ገልጿል። #አሚኮ #Education #Ethiopia ባሕርዳር #ጳጉሜን04/2018 ተዛማች ዜናዎች:ድርቅን የሚቋቋሙ ስድስት አዳዲስ የሰብል ዝርያዎች ተለቀቁ።