የወልድያ ከተማ ነዋሪዎች ጊዜአዊ የምርጫ ውጤት እየተመለከቱ ነው።

11

 

ወልድያ፡ግንቦት 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በወልድያ ከተማ ምርጫ ክልል በሚገኙ ምርጫ ጣቢያዎች የምርጫ ውጤቶች እየተገለጹ ይገኛሉ።

የወልድያ ከተማ ነዋሪዎችም ጊዜያዊ የምርጫ ውጤቶችን በየምርጫ ጣቢያዎቹ እየተመለከቱ ነው።

አሚኮ በከተማዋ ተዘዋውሮ በተመለከተባቸው የምርጫ ጣቢያዎች የድምጽ ቆጠራ ጊዜያዊ ውጤቶች ግልጽ በኾነ ቦታ ተለጥፈው ሕዝቡ እየተመለከታቸው መኾኑን ታዝቧል።

#አሚኮ_ዜና #7ኛው_ምርጫ_ውጤት #አማራ_ክልል #ኢትዮጵያ

የአሚኮ ዲጂታል ቤተሰብ ይሁኑ !

https://linktr.ee/Amharamediacorporations

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን !

Previous articleሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት መጠናቀቁን የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ።
Next article“ማንም ይመረጥ ማን የሕዝብ ድምጽ ማክበር ይገባል” የቆቦ ከተማ ነዋሪዎች