“በመምረጤ ደስ ብሎኛል” የዕድሜ ባለጸጋዋ እማሆይ ስንታየሁ

7
🇪🇹🗳️ባሕር ዳር፡ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያውያን ነጋቸውን በካርዳቸው ለመወሰን እየመረጡ ነው።
እማሆይ ስንታየሁ ይባላሉ። የ72 ዓመት የዕድሜ ባለጸጋ ናቸው።
በባሕርዳር ከተማ ሕዳሴ የምርጫ ጣቢያ ድምጽ ሲሰጡ ነው ያገኘናቸው።
በመምረጤ ደስ ብሎኛል፤ መምረጣችን ሰላምን ለማስቀጠል ነው ብለዋል።
ትውልዱ ሀገር ሰላም እንዲኾን መሥራት አለበትም ነው ያሉት። እኛ የምንፈልገው ሀገር ሰላም እንዲኾን፣ በሰላም ሠርተን እንድንኖር ነው ብለዋል።
ከአሁን ቀደምም በነበሩ ምርጫዎች ተሳትፎ እንደነበራቸው ተናግረዋል።
ዘጋቢ:- ታርቆ ክንዴ
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
Previous article“ምርጫ ዴሞክራሲያዊ ቅቡልነት ያለው መንግሥት ለመመስረት ወሳኝ ተግባር ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
Next articleፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ድምጽ ሰጡ።