ዜናአማራ በጎንደር ከተማ መራጮች ድምጻቸውን እየሠጡ ነው። June 1, 2026 23 ጎንደር: ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከጠዋት ጀምረው ተሰልፈው የነበሩ መራጮችም አሁን ላይ ሀገራዊ ኀላፊነታቸውን እየተወጡ ይገኛሉ። ዘጋቢ፦ አሰፋ ልጥገበው የአሚኮ ዲጂታል ቤተሰብ ይሁኑ ! https://linktr.ee/Amharamediacorporations ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን ! ተዛማች ዜናዎች:🚀 ቀጣሪ ድርጅቶችን እና ተመራቂዎችን በማገናኘት የሥራ ዕድል መፍጠር ወሳኝ መፍትሔ ነው። ✨