“ስኬታማ ምርጫ እንዲከናወን ታሪካዊ ኀላፊነታችንን እንወጣለን” የኮምቦልቻ ከተማ ነዋሪዎች

2

 

ባሕር ዳር: ግንቦት 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ሊከናወን አራት ቀናቶች ብቻ ቀርተዋል።

በዚህ ጠቅላላ ምርጫ ላይ ይበጃል የሚሉትን ለመምረጥ ዝግጁ መኾናቸውን የኮምቦልቻ ከተማ ነዋሪዎች ተናግረዋል።

የአካባቢያቸውን ሰላም በመጠበቅ እና በምርጫው ዕለት ንቁ ተሳታፊ በመኾን ታሪካዊ ኀላፊነታቸውን ለመወጣት መዘጋጀታቸውን ነዋሪዎቹ ገልጸዋል።

#አሚኮ-ዜና #ምርጫ2018 #ኮምቦልቻ #አማራ #ኢትዮጵያ🇪🇹

ዘጋቢ:- ያየህ ፈንቴ

የአሚኮ ዲጅታል ቤተሰብ ይሁኑ !

https://linktr.ee/Amharamediacorporations

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን !

Previous article🗳️በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚበጃቸውን ለመምረጥ መዘጋጀታቸውን የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ።