ዜናአማራየእለቱ አበይት ዜና በኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር የብልጽግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ እየተካሄደ ነው። May 26, 2026 6 ባሕር ዳር: ግንቦት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር የብልጽግና ፓርቲ የድጋፍ ሰልፍ እና የምርጫ ቅስቀሳ እየተካሄደ ነው። በድጋፍ ሰልፉ የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ተገኝተዋል። የአሚኮ ዲጅታል ቤተሰብ ይሁኑ https://linktr.ee/Amharamediacorporations ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን ! ተዛማች ዜናዎች:በከሚሴ ከተማ ብልጽግና ፓርቲን የሚደግፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።