የደብረ ማርቆስ ከተማ ወጣቶች ለብልጽግና ፓርቲ ያላቸዉን ድጋፍ በአደባባይ እየገለፁ ነዉ።

6
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) “በላቀ የወጣቶች ተሳትፎ፤ ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር!” በሚል መሪ ሃሳብ በደብረ ማርቆስ ከተማ ወጣቶች የብልጽግና ፓርቲ የጎዳና ላይ የምርጫ ቅስቀሳ ላይ ተገኝተዉ ለፓርቲዉ ያላቸዉን ድጋፍ አረጋግጠዋል።
የአሚኮ ዲጅታል ቤተሰብ ይሁኑ !
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን !
Previous articleበደቡብ ወሎ ዞን በአርጎባ ብሔረሰብ ልዩ ወረዳ “በላቀ የወጣቶች ተሳትፎ ፤ ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር!” በሚል መሪ ሀሳብ የብልጽግና ፓርቲ የወጣቶች ክንፍ አስተባባሪነት የምርጫ ቅስቀሳ እየተካሄደ ነዉ ።
Next article“7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ትላንትን የምናክምበት፣ ለነገ መሰረት የምንጥልበት እና የኢትዮጲያን የብልጽግና ጉዞ የምናጸናበት ነው” ዲያቆን ተስፈው ባታብል