ምርጫው ሰላማዊ፣ ነጻ እና ዴሞክራሲያዊ እንዲኾን በትኩረት እየተሠራ ነው።
ደብረ ብርሃን: የካቲት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ሸዋ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ሰባተኛውን ጠቅላላ ምርጫ አስመልክቶ የፓርቲውን የምርጫ ማኒፌስቶ እና የምርጫ ምልክት ይፋ የማድረጊያ መድረክ በደብረ ብርሃን ከተማ አካሂዷል።
በመድረኩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት...
ተምሳሌታዊ ኢትዮጵያን መገንባት የዚህ ትውልድ የቤት ሥራ ነው።
ደብረማርቆስ፡ የካቲት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የሰባተኛውን ጠቅላላ ምርጫ የማኒፌስቶ እና የምርጫ ምልክት ይፋ ማድረጊያ መርሐ ግብር አካሂዷል፡፡
በመርሐ ግብሩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር...
ሀሳብን በምርጫ ካርድ መግለጽ የዘመናዊ ሀገር እና ሕዝብ መገለጫ ነው።
ሁመራ፡ የካቲት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የሰባተኛውን ጠቅላላ ምርጫ ማኒፌስቶ እና የምርጫ ምልክት ትውውቅ መድረክ አካሂዷል።
ለአንዲት ሀገር የተጠናከረ ሕዝብ እና የመንግሥት ግንባታ በሰላማዊ...
በአማራ ክልል በሦሥት የመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ከ30 ሺህ በላይ ተገልጋዮች ተስተናግደዋል።
ባሕር ዳር፡ የካቲት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሲቪል ሰርቪስና የሰው ሃብት ልማት ቢሮ የስድስት ወር አፈጻጸሙን በደብረ ብርሃን ከተማ እየገመገመ ነው።
የቢሮው ምክትል ኀላፊ ካሳ አበባው ለአሚኮ እንደተናገሩት ቢሮው የሰው ሃብትን ሳይንሳዊ በሆነ መንገድ...
ምርጫ የዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ መሠረት የሚጣልበት ነው።
ገንዳ ውኃ፡ የካቲት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የምዕራብ ጎንደር ዞን ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የሰባተኛውን ጠቅላላ ምርጫ ማኒፌስቶ እና የምርጫ ምልክት በገንዳ ውኃ ከተማ አስተዋውቋል።
የምዕራብ ጎንደር ዞን የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ እንዳለው...








