የቅዱስ መርቆሬዎስ በዓል በደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳደር እየተከበረ ነው።
ባሕር ዳር: ጥር 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በበዓሉ መልዕክት ያስተላለፉት የደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ ደሴ መኮንን ደብረ ታቦር ከተማ በአጼ ሰይፈ አርእድ ዘመነ መንግሥት መቆርቆሯን አስታውሰው በአራቱም አቅጣጫ የሚያዋስናትን ከባቢ ለመቃኘት ምቹ መኾኗን ገልጸዋል።
ደብረ...
“ሀገራዊ ምርጫው ሰላማዊ እና ዴሞክራሲያዊ ኾኖ እንዲጠናቀቅ የጸጥታ አካላት ሚና የጎላ ነው” የብሔራዊ ምርጫ...
አዲስ አበባ: ጥር 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በጸጥታ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ሀገር አቀፍ የውይይት መድረክ በአዲስ አበባ እያካሄደ ነው።
መልካም አሥተዳደርን ለማጎልበት እና የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ሂደትን ለማጠናከር የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ...
በዳንሻ ከተማ አሥተዳደር ሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።
ባሕር ዳር: ጥር 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ)በአማራ ክልል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን በዳንሻ ከተማ አሥተዳደር ሕወሃት የሚያደርገውን ትንኮሳ የሚቃወም ሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።
በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ሕዝብ ላይ በደል ሲያደርስ የኖረው የሕወሃት ቡድን...
ኀብረት ሥራ ማኅበራት ምርትን በብዛት እና በጥራት በማቅረብ በገበያው ትርጉም ያለው ልዩነት እየፈጠሩ ነው።
አዲስ አበባ: ጥር 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ኅብረት ሥራ ኮሚሽን ለ12ኛ ጊዜ፣ በአዲስ አበባ ኅብረት ሥራ ኮሚሽን ደግሞ ለ5ኛ ጊዜ የተዘጋጀው የኅብረት ሥራ አውደ ርዕይ ባዛር እና ሲምፖዚየም በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም መካሄድ ጀምሯል።
የአዲስ...
ማኅበረሰቡ ከትራፊክ አደጋዎች ራሱን ለመጠበቅ የትራፊክ ሕጎችን ሊያከብር ይገባል።
ደብረማርቆስ: ጥር 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር ባለፉት ስድስት ወራት ዘጠኝ የትራፊክ አደጋዎች ተከስተው በሰው ሕይዎት እና ንብረት ላይ ጉዳት ደርሷል።
የደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር የትራፊክ አደጋን ለመቀነስ የሚያስችል የትራፊክ ሳምንት አክብሯል። የከተማ...








