አማራ ባንክ እና ቪዛ ኩባንያ የዲጂታል ክፍያ ሥርዓትን ለማዘመን ስልታዊ አጋርነት መሠረቱ።

  ባሕር ዳር፡ መጋቢት 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) አማራ ባንክ እና ቪዛ ኩባንያ በኢትዮጵያ የዲጂታል ክፍያ ሥርዓትን ለማፋጠን የሚያስችል የስትራቴጂያዊ ዕድገት ስምምነት መፈራረማቸውን አስታውቀዋል። ይህ አጋርነት ባንኩ የቪዛን ዓለም አቀፍ አውታረ መረብ እና የቴክኖሎጂ ልምድ በመጠቀም የካርድ...

አቢሲኒያ ባንክ የሴቶችን ተጠቃሚነት ለማሳደግ እየሠራ መኾኑን አስታወቀ።

  ባሕር ዳር፡ መጋቢት 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) አቢሲኒያ ባንክ "አችላለሁ" በሚል መሪ መልዕክት ዓለም አቀፍ የሴቶችን ቀን በተለያዩ ኹነቶች በባሕርዳር ከተማ አክብሯል። በኹነቱ የተገኙት የአማራ ክልል ንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮ ምክትል ኀላፊ ፈንታው ፈጠነ አቢሲያ...

“ጦርነት ሰልችቶናል፤ ሰላም እና ልማት ናፍቆናል” የቋሪት ወረዳ አርሶ አደሮች

  ባሕር ዳር: መጋቢት 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምዕራብ ጎጃም ዞን ቋሪት ወረዳ ከተለያዩ ቀበሌዎች ከተውጣጡ አርሶ አደሮች ጋር በወቅታዊ የሰላም እና የጸጥታ ሥራዎች ዙሪያ የውይይት መድረክ ተካሂዷል። በውይይቱ ላይ የተገኙት የምዕራብ ጎጃም ዞን ፕላን እና ልማት...

ነዳጅን በቁጠባ እና በአግባቡ እየተጠቀምን ነው።

ባሕር ዳር: መጋቢት 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በመካከለኛው ምሥራቅ የተከሰተውን ቀውስ ተከትሎ በዓለም ላይ የነዳጅ እጥረት እንዳይከሰት ሀገራት የተለያዩ አሠራሮችን እየተገበሩ ይገኛሉ። የአካባቢው ቀጣና ወደተለመደው ሰላማዊ እንቅስቃሴ እስኪመለስ ነዳጅን በቁጠባ መጠቅምን ኢትዮጵያ እንደ መፍትሔ እርምጃ...

ምርጫ ብሔራዊ ጥቅምን እና ሀገራዊ አንድነትን የሚያጠናክር ሊኾን ይገባል።

ባሕር ዳር: መጋቢት 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ፣ ሀገራዊ ብሔራዊ ጥቅምን እና አንድነትን በሚያጠናክር መልኩ ሊከናወን እንደሚገባ በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ እና የፍልስፍና መምህር ዓላምነህ አጋጄ ተናግረዋል። መምህሩ ከአሚኮ ጋር በነበራቸው ቆይታ በምርጫው ሂደት ከፖለቲካ...