ሰው ሠራሽ አስተውሎት የካንሰር ሕክምናን ለማዘመን እና ቀድሞ ለመለየት ፋይዳው የጎላ ነው።

  አዲስ አበባ፡ መጋቢት 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ቶራሲክ ሶሳይቲ ሰው ሠራሽ አስተውሎት (ኤአይ) የካንሰር በሽታን ቀድሞ በመለየት እና ፈጣን መፍትሔ በመስጠት ያለው አስተዋጽኦ ከፍተኛ መኾኑን አስታውቋል። በሳንባ እና በጽኑ ሕሙማን ሕክምና ላይ ትኩረት አድርጎ የሚሠራው...

ውስጣዊ አንድነትን በማጠናከር ሰላምን ማጽናት ይገባል።

  ባሕር ዳር፡ መጋቢት 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በዋግኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ሰሃላ ሰየምት ወረዳ ነዋሪዎች ጋር በወቅታዊ የሰላም እና የመልካም አሥተዳደር ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል። የውይይቱ ተሳታፊዎች የአካባቢያቸውን ሰላም ለማስጠበቅ በቅንጅት እየሠሩ እንደሚገኙ...

የፍላጎት ማሳኪያ መንገዶች ሰላማዊ አማራጮች ብቻ መኾን አለባቸው።

  እንጅባራ፡ መጋቢት 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር "ለሰላም ዘብ እንቆማለን፣ የልማት አርበኛ እንኾናለን" በሚል መሪ መልዕክት በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከወጣቶች ጋር ተወያይቷል። የውይይቱ ተሳታፊዎች የተፈጠረው የጸጥታ ችግር በክልሉ ሕዝብ ላይ በርካታ ሰብዓዊ እና ማኅበራዊ...

የዱር እንስሳት ጥበቃን ይበልጥ ማሳደግ እና ማላቅ ይጠበቃል።

  አዲስ አበባ፡ መጋቢት 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለሥልጣን የስድስት አሥርት ዓመታትን ስኬታማ ጉዞ እያከበረ ነው። የኢትዮጵያ ዱር እንስሳት ጥበቃ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ኩመራ ዋቅጅራ ተቋሙ ባለፉት ስድስት አሥርት ዓመታት በተፈጥሮ ጥበቃ መስክ...

በዱር እንስሳት እና በኢኮ ቱሪዝም ዘርፍ የታየው ዕድገት ዓለም አቀፍ ጎብኝዎችን እየሳበ ነው።

  አዲስ አበባ፡ መጋቢት 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለሥልጣን የተመሠረተበትን 60ኛ ዓመት የአልማዝ ኢዮቤልዩ በዓል በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እያከበረ ነው። በመርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት የቱሪዝም ሚኒስትር ድኤታ ስለሺ ግርማ በዓሉ የሀገሪቱን የተፈጥሮ...